@borkena · Post #5853 · 25.02.2026 г., 11:03
ኢዜማ ብልፅግናን "በህግ አምላክ" ሲል ተማፀነ። #Ethiopia#Prosperity#EZEMA#AbiyAhmed#BirhanuNega#news#ዜና
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #84 · 13 мај
В продолжение прошлого поста про цифры в мире строк. Почему методы isdigit() и isnumeric() не определяют в строке float и отрицательные значения? Дело в том, что эти методы работают с ЦИФРАМИ, то есть с единичным символом. А строка "-2" или "3.4" это уже ЧИСЛО. То есть не символ а значение, записанное несколькими символами. Все озвученные методы проходятся по каждому символу строки и проверяют их индивидуально. В юникоде есть символы цифр с точками "🄀⒈⒉⒊⒋⒌⒍⒎⒏⒐" Каждая из них это ОДИН СИМВОЛ, поэтому он будет считаться цифрой >>> '⒌'.isdigit(), '⒌'.isnumeric() True, True Но когда мы пишем это выражение в два символа ( 5+точка), то это не работает. >>> '5.'.isdigit(), '5.'.isnumeric() False, False А еще есть такие символы >>> '⑴⑵⑶⑷⑸'.isdigit() True >>> '🄁🄂🄃'.isdigit() True Но они не преобразуются в десятичные цифры >>> '⒈'.isdecimal() False >>> '🄃'.isdecimal() False >>> '⑶'.isdecimal() False #basic
Hashtags
Пребарај: #birhanunega
@borkena · Post #5853 · 25.02.2026 г., 11:03
ኢዜማ ብልፅግናን "በህግ አምላክ" ሲል ተማፀነ። #Ethiopia#Prosperity#EZEMA#AbiyAhmed#BirhanuNega#news#ዜና
@borkena · Post #5958 · 08.03.2026 г., 17:16
አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) መሪ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በመተካት የፓርቲው መሪ ሆነው ተመረጡ፡፡ ፓርቲው በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ ሲሆን፥ በቀጣይ የሚመራበትን 50 ፖሊሲዎችንም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ፖሊሲዎቹ በተለይም በሀገር መንግስት ግንባታ፣ በብሔራዊ ጥቅም፣ ልማትና ኢኮኖሚ እንዲሁም በአካታችነትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ኢዜማ በአስቸኳይ ስብሰባው እዮብ መሳፍንትን የፓርቲው መሪ እንዲሁም ንጋቱ ወልዴን ምክትል መሪ በማድረግ የመረጠ ሲሆን፥ የቀድሞውን የፓርቲው መሪ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና ምክትላቸውን በክብር ሸኝቷል። #Ethiopia#EZEMA#BirhanuNega#Ethiopiannews#news#ኢትዮጵያ#ዜና#borkena
@borkena · Post #5941 · 06.03.2026 г., 15:38
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ግርማ ሰይፉ ከኢዜማ ሊሰናበቱ ነው ተባለ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ መሪው ብርሃኑ ነጋን እና ግርማ ሰይፉን ከአመራርነት ያሰናብታቸዋል ተብሏል። ሁለቱ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ከሀላፊነት የሚነሱት በወጣት መሪዎች ለመተካት እንደሆነ ተገልጿል። ግርማ ሰይፉ በቅርቡ ከኦቢኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ በአድስ አበባ ኮሪደር ልማት "የተፈናቀለው ድህነት እንጂ ድሀ አይደለም'' በማለታቸው ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሟቸዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ ያልተጠበቀ ሽግሽግ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። #Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopiannews#BirhanuNega#GirmaSeyifu#news#ዜና#ኢዜማ