TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #84 · 13 мај

В продолжение прошлого поста про цифры в мире строк. Почему методы isdigit() и isnumeric() не определяют в строке float и отрицательные значения? Дело в том, что эти методы работают с ЦИФРАМИ, то есть с единичным символом. А строка "-2" или "3.4" это уже ЧИСЛО. То есть не символ а значение, записанное несколькими символами. Все озвученные методы проходятся по каждому символу строки и проверяют их индивидуально. В юникоде есть символы цифр с точками "🄀⒈⒉⒊⒋⒌⒍⒎⒏⒐" Каждая из них это ОДИН СИМВОЛ, поэтому он будет считаться цифрой >>> '⒌'.isdigit(), '⒌'.isnumeric() True, True Но когда мы пишем это выражение в два символа ( 5+точка), то это не работает. >>> '5.'.isdigit(), '5.'.isnumeric() False, False А еще есть такие символы >>> '⑴⑵⑶⑷⑸'.isdigit() True >>> '🄁🄂🄃'.isdigit() True Но они не преобразуются в десятичные цифры >>> '⒈'.isdecimal() False >>> '🄃'.isdecimal() False >>> '⑶'.isdecimal() False #basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #generaltadessewerede

当前筛选 #generaltadessewerede清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5819 · 21.02.2026 г., 09:49

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መከላከያ ወደ ትግራይ ይገባል መባሉን አስተባበለ። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ጽሕፈት ቤት ዛሬ የካቲት 14/2018 ዓ. ም ባወጣው መግለጫ፣ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ ክልል በሚገኙ የቀድሞው የሰሜን ዕዝ ካምፖች እንዲሰፍር አለመስማመቱን አስታውቋል፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል እንዲገባ በፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ ተላልፏል በሚል የተሰራጨው መረጃ ሐሰት ነው በማለት ውድቅ አድርጓል፡፡ ባለፉት ቀናት የፌደራል መንግሥት መከላከያ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል እንደሚገባ ለጊዜያዊ አስተዳደሩ ማሳወቁን የሚገልጹ መረጃዎች ወጥተዋል። ሰራዊቱ በክልሉ የሚገኙ ካምፖችን መልሶ እንዲቆጣጠርና ኤርትራን በሚያዋስኑ ድንበሮች ላይ እንድሰፍር ትዕዛዝ ተላልፏል ተብሏል። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጀነራል ታደሰ ወረደ በጉዳዩ ላይ የተሰጣቸውን ትዕዛዝ ለማስፈጸም መስማማታቸውም ተመላክቷል። ነገርግን ጽሕፈት ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መከላከያ ሠራዊት በሰሜን ዕዝ ካምፖች እንዲሰፍር ተስማምቷል መባሉን ሙሉ በሙሉ አስተባብሏል፡፡ ይሁን መረጃ የተሰማው የፌደራል መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኘውን ጦር አሰባስቦ ወደትግራይ እያስገባ ነው በሚባልበት ወቅት ነው። ባሳለፍነው ሳምንት የፀጥታ ችግር የተከሰተበትና የ20 ሰዎች ህይወት ያለፈበት የጋሞ ዞን ግጭት መንስዔው፣ መከላከያ ከአካባቢው ወጥቶ ወደ ትግራይ ክልል በመሄዱ መሆኑን ስማቸው እንድገለፅ ያልፈለጉ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አመራር በወቅቱ ተናግረዋል። #Ethiopia#Tigray#ENDF#AbiyAhmed#GeneralTadesseWerede