TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #9 · 7 јан.

Иногда бывает ситуация когда dev-сервер по какой-либо причине не закрылся и висит в процессах, занимая порт. Это может быть из-за падения IDE или просто сам забыл погасить и закрыл терминал. Для таких случаев я набросал простую функцию с командой: kill_on_port() { port=$(lsof -t -i:$1) echo "KILL PROCESS:" $port sudo kill -9 $port } alias killonport="kill_on_port $@" Код поместить в ~/.bashrc и рестартнуть систему. Если во время старта dev-сервера получаете ошибку что порт уже занят, просто выполните команду, подставив свой порт. Bash kill_on_port 8000 Скорее всего бесполезно, если другой процесс назначен на перезапуск вашего dev-сервера в случае падения. Имя команды можете изменить на любое другое. #linux

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #amanfissehation

当前筛选 #amanfissehation清除筛选

የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን አስከሬን የክብር ሽኝት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው *********** በኢትዮጵያ የግል የቴሌቭዥን ስርጭት ታሪክ ፈር ቀዳጅና ስማቸው በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው የኢቢኤስ ቴሌቭዥን መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አማን ፍሥሐጽዮን አስከሬን የክብር ሽኝት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከናወነ ይገኛል። በክብር ሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን የሕይወት ታሪክ፣ ለኢትዮጵያ ሚዲያ ዕድገት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እና በሥራቸው ለብዙዎች ምሳሌ የነበሩባቸው የሕይወት ምዕራፎች እየተዘከሩ ነው። አቶ አማን የኢትዮጵያን ማንነትና ባህል ከዘመናዊው የሚዲያ ቴክኖሎጂ ጋር በማቀናጀት፣ ላለፉት 18 ዓመታት በሀገሪቱ የሚዲያ ኢንዱስትሪ ላይ የማይረሳ ታሪካዊ አሻራ ያሳረፉ ስኬታማ ሥራ ፈጣሪ ነበሩ። በመታሰቢያ መርሐ ግብሩ ላይ የቤተሰብ አባላት፣ ወዳጅ ዘመዶች፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አንጋፋና ወጣት ጋዜጠኞች፣ የጥበብ ሰዎች፣ አድናቂዎቻቸውና የቅርብ የሥራ ባልደረቦቻቸው ተገኝተዋል። የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን የሥርዓተ ቀበር ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት በቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር የሚፈጸም ይሆናል። በሕይወት አበበ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#AmanFissehation#EBS