TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #9 · 7 јан.

Иногда бывает ситуация когда dev-сервер по какой-либо причине не закрылся и висит в процессах, занимая порт. Это может быть из-за падения IDE или просто сам забыл погасить и закрыл терминал. Для таких случаев я набросал простую функцию с командой: kill_on_port() { port=$(lsof -t -i:$1) echo "KILL PROCESS:" $port sudo kill -9 $port } alias killonport="kill_on_port $@" Код поместить в ~/.bashrc и рестартнуть систему. Если во время старта dev-сервера получаете ошибку что порт уже занят, просто выполните команду, подставив свой порт. Bash kill_on_port 8000 Скорее всего бесполезно, если другой процесс назначен на перезапуск вашего dev-сервера в случае падения. Имя команды можете изменить на любое другое. #linux

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #amharabank

当前筛选 #amharabank清除筛选
Borkena

@borkena · Post #6003 · 13.03.2026 г., 10:14

አማራ ባንክበስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ። አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት በስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዘገቡንና አጠቃላይ ሀብቱ 52.76 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታወቀ። በቅርቡ በአንዳንድ ሚዲያዎች የተሰራጩ ዘገባዎች የባንኩን አሁናዊ ሁኔታ ያላሳዩና የተሳሳቱ መረጃዎችን ለህዝብ ያቀረቡ ሆነው ተገኝተዋል ያለው ባንኩ፤ ይህን አጋጣሚ የባንኩን እውነታዎችና ግልፀኝነት ለማሳወቅ እንደሚጠቀምበት ባወጣው መግለጫ ገልጿል። እንደ ባንኩ ገለጻ፤ የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ እስከ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ 37.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የ2017 ዓ.ም አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል መፈጸሙን አስታውቋል። ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ ከ9.9 ቢሊዮን ብር በላይ ከብድር መሰብሰብ መታሉን የጠቀሰው አማራ ባንክ፤ በአሁኑ ሰዓት የተለየ የጥሬ ገንዘብ እጥረት የሌለበት መሆኑን አስታውቋል። ይህን ችግር ከፈታው ከአንድ ዓመት በላይ ሁኗል ሲልም ገልጿል። ባንኩ፣ በዲጂታል አነስተኛ ብድር ከ5.1 ቢሊዮን ብር በላይ የሰጠ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 90 በመቶው ለሴት ተበዳሪዎች የቀረበ መሆኑን እንዲሁም በአጠቃላይ ከ240 ሺህ በላይ ደንበኞች የዲጂታል አነስተኛ ብድር ተጠቃሚ መሆናቸውን በመግለጫው አመላክቷል። የባንኩ መግለጫ፣ የአምስት ዓመት የስትራቴጂያዊ ዕቅዱን በተግባር እያስፈጸመ እንደሚገኝ ጠቅሶ፣ የዚህ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ አካል በሆነው አዲስ መዋቅር መሰረት፣ ከየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ የደመወዝ ስኬል ተግባራዊ መደረጉን ገልጿል። #Ethiopia#AmharaBank ##Ethiopian_news#ባንክ#አማራ_ባንክ#ዜና#ቦርከና_ዜና