TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #9 · 7 јан.

Иногда бывает ситуация когда dev-сервер по какой-либо причине не закрылся и висит в процессах, занимая порт. Это может быть из-за падения IDE или просто сам забыл погасить и закрыл терминал. Для таких случаев я набросал простую функцию с командой: kill_on_port() { port=$(lsof -t -i:$1) echo "KILL PROCESS:" $port sudo kill -9 $port } alias killonport="kill_on_port $@" Код поместить в ~/.bashrc и рестартнуть систему. Если во время старта dev-сервера получаете ошибку что порт уже занят, просто выполните команду, подставив свой порт. Bash kill_on_port 8000 Скорее всего бесполезно, если другой процесс назначен на перезапуск вашего dev-сервера в случае падения. Имя команды можете изменить на любое другое. #linux

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #asellawindfarm

当前筛选 #asellawindfarm清除筛选

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ ግብርናን ለማዘመን እና የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያለው ፋይዳ የጎላ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ምርቃት ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የልማት ዝርጋታና የኢነርጂ አማራጮች ለአካባቢው አርሶ አደሮች የኑሮ ጥራት መሻሻልና ለኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአሰላ፣ ለአርሲ እና ለአጎራባች የምስራቅ ሸዋ ነዋሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት፣ አርሲ በእርሻ ምርታማነቱ ቢታወቅም፣ የነበረበት የውስጥ ለውስጥ መንገድ እጥረት ትልቅ ፈተና መሆኑን አንስተዋል። አዲሱ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የገነባው ከ27 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ለንፋስ ኃይል ማመንጫው ግልጋሎት ከመስጠት ባሻገር ለአካባቢው ግብርና መዘመን መሠረት የሚጥል መሆኑን ገልጸዋል። መንገዱ ከኮምባይነሮችና ትራክተሮች በተጨማሪ ትራንስፖርትን ተደራሽ በማድረግ ምርትን በፍጥነት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ለማድረስ ያግዛል ብለዋል። የአርሶ አደሩ ምርት እንዳለ ለገበያ ከመቅረብ ይልቅ በቅርብ ርቀት በሚገኙ አግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ገብቶ፣ ተቀናብሮ፣ እሴት ተጨምሮበት እንዲወጣ በማድረግ የተሻለ ገቢ ለማስገኘት እንደሚሠራ ገልጸዋል። በየአካባቢው በመንግሥት የተጀመሩ በርካታ ፕሮጀክቶች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገላቸው በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኙ አውስተው፤ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሠረት የመጣሉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በንፍታሌም እንግዳወርቅ #Ethiopia#Arsi#AsellaWindFarm#EthiopiaDelivers#AbiyAhmed#EBC

ኢትዮጵያ ጨለማን ለመግፈፍና በንፋስ ኃይል ብርሃን እየፈጠረች ነው ************** ኢትዮጵያ ጨለማን ለመግፈፍና በንፋስ የብርሃን መንገድ ለመራመድ በአሸጎዳ፣ አዳማና አይሻ የጀመረችውን ጉዞ አሁን አሰላ ላይ ደግማዋለች። ይህን አስመልክተው መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያም ሆነች አፍሪካ በ21ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽና ከዚያ በኋላ የሚመኙት ዕድገት ተፈጥሮን በማይጎዳና ከተፈጥሮ ጋር በስምምነት የሚከናወን መሆኑን ያሳያል ብለዋል። ፕሮጀክቱ 100 ሜጋ ዋት ንጹሕ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያመነጭ ሲሆን፣ እያንዳንዳቸው 3.46 ሜጋ ዋት ኃይል የሚያመነጩ 29 ተርባይኖች አሉት። ሙሉ ዜናውን… https://web.facebook.com/share/p/1CaDVyfbGU/ #Ethiopia#CleanEnergy#WindPower#AsellaWindFarm#GreenEnergy#Sustainability