TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #9 · 7 јан.

Иногда бывает ситуация когда dev-сервер по какой-либо причине не закрылся и висит в процессах, занимая порт. Это может быть из-за падения IDE или просто сам забыл погасить и закрыл терминал. Для таких случаев я набросал простую функцию с командой: kill_on_port() { port=$(lsof -t -i:$1) echo "KILL PROCESS:" $port sudo kill -9 $port } alias killonport="kill_on_port $@" Код поместить в ~/.bashrc и рестартнуть систему. Если во время старта dev-сервера получаете ошибку что порт уже занят, просто выполните команду, подставив свой порт. Bash kill_on_port 8000 Скорее всего бесполезно, если другой процесс назначен на перезапуск вашего dev-сервера в случае падения. Имя команды можете изменить на любое другое. #linux

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #debtrestructuring

当前筛选 #debtrestructuring清除筛选

ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዋን የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ከፈረንሳይ ጋር ተፈራረመች *********** ዛሬ በአዲስ አበባ በተከናወነ ሥነ-ሥርዓት፣ የኢትዮጵያና የፈረንሳይ መንግሥታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እንዲሁም በፈረንሳይ የአውሮፓና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሚስዝ ኤሌኖሬ ካሮይት መንግሥታቱን በመወከል ተፈራርመዋል። የስምምነቱ ዋና ዋና ይዘቶች፦ 1. የዕዳ ሽግሽግ (Debt Restructuring): በG20 የጋራ ማዕቀፍ ስር ከሁለትዮሽ አበዳሪዎች ጋር የተደረገ የመጀመሪያው ታሪካዊ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈርሟል። ይህም ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማገገም ትልቅ ሚና ይጫወታል። 2. የ81.5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ፦ ለሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ (HGER 2.0) ማስፈጸሚያ የሚውል 80 ሚሊዮን ዩሮ የበጀት ድጋፍ እና 1.5 ሚሊዮን ዩሮ የቴክኒክ ድጋፍ ስምምነት ተደርጓል። 3. አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች፦ ፈረንሳይ በኢትዮጵያ በሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት አሳይታለች። 4. ትብብርን ማስፋት፦ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው የፈረንሳይ አጠቃላይ የኢንቨስትመንት መጠን ከ600 ሚሊዮን ዩሮ በላይ የደረሰ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው (300 ሚሊዮን ዩሮ) ለኢነርጂ ዘርፍ መዋል መቻሉ ተገልጿል። ይህ ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ ወዳጅነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግርና የኢትዮጵያን የንግድና የኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ መሆኑ ተመልክቷል። በሀብተሚካኤል ክፍሉ #Ethiopia#France#StrategicPartnership#DebtRestructuring#EconomicReform#EBC#EthiopianBroadcastingCorporation