TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #9 · 7 јан.

Иногда бывает ситуация когда dev-сервер по какой-либо причине не закрылся и висит в процессах, занимая порт. Это может быть из-за падения IDE или просто сам забыл погасить и закрыл терминал. Для таких случаев я набросал простую функцию с командой: kill_on_port() { port=$(lsof -t -i:$1) echo "KILL PROCESS:" $port sudo kill -9 $port } alias killonport="kill_on_port $@" Код поместить в ~/.bashrc и рестартнуть систему. Если во время старта dev-сервера получаете ошибку что порт уже занят, просто выполните команду, подставив свой порт. Bash kill_on_port 8000 Скорее всего бесполезно, если другой процесс назначен на перезапуск вашего dev-сервера в случае падения. Имя команды можете изменить на любое другое. #linux

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #presidenterdogan

当前筛选 #presidenterdogan清除筛选

የኢትዮ-ቱርክዬ ስትራቴጂካዊ አጋርነት አዲስ ምዕራፍ ************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ጋር በሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ይህ በሁለቱ ሀገራት በመሪዎች ደረጃ የተደረገው ምክክር በኢትዮጵያ እና በቱርክዬ መካከል ለዘመናት የዘለቀውንና በታሪክ የተፈተነውን ወዳጅነት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገረ ነው። የመሪዎቹ ውይይት በስትራቴጂካዊ የትብብር መስኮች ላይ ትኩረት ያደረገ ጥልቅ የሐሳብ ልውውጥ ተካሂዶበታል። ሁለቱ መሪዎች የሀገራቱን የጋራ ጥቅም የሚያስከብሩ አጋርነቶችን ይበልጥ ለማሳደግ ያላቸውን ፅኑ ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልዕክታቸው፥ ይህ ዘላቂ ግንኙነትና በስትራቴጂካዊ መስኮች የተጀመረው ጠንካራ ትብብር የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የሚያስተሳስረውን ወዳጅነት ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ሙሉ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል። ይህ ታሪካዊ ግንኙነት ለሁለቱም ሀገራት ብልፅግና ብቻ ሳይሆን ለቀጣናዊ ሰላምና መረጋጋትም ያለው ፋይዳ የላቀ እንደሚሆን ይጠበቃል። #Ethiopia#Turkiye#PMAbiyAhmed#PresidentErdogan#Diplomacy#StrategicPartnership#AddisAbaba#Ankara