TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #9 · 7 јан.

Иногда бывает ситуация когда dev-сервер по какой-либо причине не закрылся и висит в процессах, занимая порт. Это может быть из-за падения IDE или просто сам забыл погасить и закрыл терминал. Для таких случаев я набросал простую функцию с командой: kill_on_port() { port=$(lsof -t -i:$1) echo "KILL PROCESS:" $port sudo kill -9 $port } alias killonport="kill_on_port $@" Код поместить в ~/.bashrc и рестартнуть систему. Если во время старта dev-сервера получаете ошибку что порт уже занят, просто выполните команду, подставив свой порт. Bash kill_on_port 8000 Скорее всего бесполезно, если другой процесс назначен на перезапуск вашего dev-сервера в случае падения. Имя команды можете изменить на любое другое. #linux

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #socialresponsibility

当前筛选 #socialresponsibility清除筛选

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለሜቄዶኒያ የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ ****************** የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች በዛሬው ዕለት በሜቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በመገኘት የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍና የማዕድ ማጋራት መርኃ ግብር አከናውነዋል፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በዚሁ ወቅት፤ ተቋማቸው ከመደበኛ የመንግሥት ሥራው ባለፈ በተለያዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳትፎ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውሰዋል። ለሜቄዶኒያ መሥራች አቶ ቢኒያም በለጠና ለሥራ ባልደረቦቹ ባስተላለፉት ምስጋናም "ኢትዮጵያ ታመሰግናችኋለች" ሲሉ አድናቆታቸውን ገልጸዋል። የዛሬው ድጋፍ የአንድ ወቅት ብቻ ሳይሆን፣ ተቋሙ በቋሚነት ለሜቄዶኒያ ድጋፍ የሚያደርግበትን መንገድ እያመቻቸ መሆኑን ወ/ሮ ሰላማዊት ጠቁመዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ያከናወነው ይህ የበጎ አድራጎት ተግባር፣ የመንግሥትም ሆኑ የግል ተቋማት ለማኅበራዊ ኃላፊነት ሊሰጡት የሚገባውን ትኩረት የሚያሳይና ለሌሎችም አርአያ የሚሆን ተግባር መሆኑ ተገልጿል። በሔለን ተስፋዬ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Charity#SocialResponsibility#MaedMagarat