TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Linuxgram 🐧

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Sib kontenut simili

Kanal tas-sors @linuxgram · Post #17841 · Fra 19

📰 AI Helped Uncover A "50-80x Improvement" For Linux's IO_uring Linux block maintainer and IO_uring lead developer Jens Axboe recently was debugging some slowdowns in the AHCI/SCSI code with IO_uring usage. When turning to Claude AI to help in sorting through the issue, patches were devised that can deliver up to a "literally yield a 50-80x improvement on the io_uring side for idle systems." The code is on its way to the Linux kernel... 🔗 Source: https://www.phoronix.com/news/AI-50-80x-IO-uring #linux#kernel

Riżultati

1 post simili nstab

Tfittxija: #africaunity

当前筛选 #africaunity清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53590 · 16/04/2026 06:32

የላይቤሪያው ፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ******************* ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ የቆዩት የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ፕሬዝደንቱ በኢትዮጵያ ባለፉት ቀናት ያደረጉትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ማለዳ ሽኝት ተደርጎላቸዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ሽኝት አድርገውላቸዋል። ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በቅኝ ግዛት ያልተገዙ፣ ለአኅጉሪቱ ነፃነትና አንድነት ድምፅ በመሆን ከጋራ የጽናት ታሪክ የሚመነጭ ጥልቅና ዘመናትን የተሻገረ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት ናቸው። የአሁኑ የፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ የሥራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያጠናክራል። በአስማረ ብርሃኑ #EBC#Ethiopia#Liberia#Diplomacy#OfficialVisit#AfricaUnity#BilateralRelations#AddisAbaba