TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Linuxgram 🐧

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Sib kontenut simili

Kanal tas-sors @linuxgram · Post #17841 · Fra 19

📰 AI Helped Uncover A "50-80x Improvement" For Linux's IO_uring Linux block maintainer and IO_uring lead developer Jens Axboe recently was debugging some slowdowns in the AHCI/SCSI code with IO_uring usage. When turning to Claude AI to help in sorting through the issue, patches were devised that can deliver up to a "literally yield a 50-80x improvement on the io_uring side for idle systems." The code is on its way to the Linux kernel... 🔗 Source: https://www.phoronix.com/news/AI-50-80x-IO-uring #linux#kernel

Riżultati

13 postijiet simili nstabu

Tfittxija: #diredawa

当前筛选 #diredawa清除筛选
ታሪክን ወደኋላ - Tarikn Wedehuala

@tariknwedehuala · Post #4901 · 17/04/2026 18:06

የፋሺስት ኢጣልያን ወታደሮች በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘው (የሠላም አዳራሽ) ቤተመንግሥት ውስጥ በሚገቡበት ወቅት ፤ በወርሃ ግንቦት 1928 ዓ.ም Fascist Italian soldiers entering the (Peace Hall) palace in Dire Dawa city; in May 1936. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

ታሪክን ወደኋላ - Tarikn Wedehuala

@tariknwedehuala · Post #4887 · 16/04/2026 19:53

በድሬዳዋ ቤተመንግሥት (የሠላም አዳራሽ) የኢጣልያ ወታደሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች በቤተመንግሥቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ተሰብስበው ይታያሉ ፤ ግንቦት 1928 ዓ.ም Fascist Italian soldiers and residents of the city are seen gathered in the courtyard of the Dire Dawa (Peace Hall) Palace; May 1936. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

ታሪክን ወደኋላ - Tarikn Wedehuala

@tariknwedehuala · Post #4781 · 13/03/2026 17:09

በፋሺስት ኢጣሊያን ወረራ ዘመን የተገነባው የድሬዳዋ ምክር ቤት ሕንፃ ግንባታው ተጠናቅቆ በተመረቀበት ዕለት ፤ የካቲት 19 ቀን 1930 ዓ.ም (ድሬዳዋ) The Dire Dawa Council building, built during the Fascist Italian occupation, was completed and inaugurated; February 26, 1938. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

ታሪክን ወደኋላ - Tarikn Wedehuala

@tariknwedehuala · Post #4776 · 13/03/2026 13:11

በድሬዳዋ ከተማ ውስጥ የነበረው የሴቶች ዘመናዊው የሽመና ትምህርት ቤት ፤ መጋቢት 17 ቀን 1932 ዓ.ም The women's weaving school in Dire Dawa city, March 26, 1940. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

ታሪክን ወደኋላ - Tarikn Wedehuala

@tariknwedehuala · Post #4534 · 24/12/2025 19:02

ድሬዳዋ ከተማ በዘመኗ ፤ የከዚራ ፣ ደቻቱ ፣ መጋላ እና ኮኔል ሠፈሮችን ከከፍታ የሚያሳይ ፎቶግራፍ (ከ 1943 -- 1947 ዓ.ም) Dire Dawa City; Photographs Taken between 1951 and 1954. Aerial View Of The Neighborhoods Of Kezira, Dechatu, Megala and Konel; #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52255 · 09/03/2026 15:47

"ድሬዎች አብሮ ለመኖር ገንዘብ፣ አብሮ ለመኖር ቋንቋ፣ አብሮ ለመኖር እምነት ሳይሆን አብሮ ለመኖር ሰውነት ይበቃል ብለው የሚያምኑ ሰዎች ናቸው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) #EBC#AbiyAhmed#DireDawa

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52195 · 08/03/2026 15:37

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በድሬዳዋ አዲስ የፍተሻ ላቦራቶሪ አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) *********************** የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በድሬዳዋ አዲስ የፍተሻ ላቦራቶሪ አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ ይህን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፤ድርጅቱ ዓለም አቀፍ የአሰራር ስርዓትን በመከተል ለአምራቾች፣ ለአገልግሎት ሰጪዎች፣ ለላኪዎች፣ ለአስመጪዎች፣ ለተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቶች፣ ለምርምር ተቋማትና ለሸማቹ ማህበረሰብ የምርትና አገልግሎቶች የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎትን እየሰጠ ነው ብለዋል፡፡ ‎ ‎በድሬዳዋ አካባቢ ለሚገኙ አምራቾችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ነፃ የንግድ ቀጣና እንዲሁም የደረቅ ወደብን መሰረት በማድረግ አዲስ የፍተሻ ላቦራቶሪ በማደራጀት አገልግሎቱን ተደራሽ ማድረጉን ገልፀዋል። ተቋሙ ከዚህ ቀደም በምግብ ዘይት፣ በነዳጅ ምርት፣ በተለያዩ የምግብ ምርቶች፣ ለማስዋቢያና የዲተርጀንት ምርቶች፣ ለኮንስትራክሽን ምርቶችና ግብዓቶች የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት በመስጠት ላይ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ #EBC#Ethiopia#PMAbiy#QualityAssurance#DireDawa#ECAE#TradeAndIndustry#LaboratoryTesting

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52183 · 08/03/2026 14:50

የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞውን እያፋጠነ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) *************************** የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞውን እያፋጠነ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልእክት፤ በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኘው የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት፣ 10 የተለያዩ ተቋማትን በአንድ ጥላ ስር በማስተናገድ 73 የሚደርሱ አገልግሎቶችን ለዜጎች በተቀላጠፈ መልኩ በመስጠት ላይ ይገኛል ብለዋል። ማዕከሉ ተገልጋዮችን በዘመናዊ መንገድ ለማስተናገድ እንዲያስችለው 96 ካውንተሮች እንዲኖሩት ተደርጎ መደራጀቱን ገልጸው፤ ስራ በጀመረባቸው በመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ23 ሺህ በላይ ተገልጋዮችን ተቀብሎ በማስተናገድ ውጤታማነቱን በተግባር ማሳየቱን ጠቅሰዋል። ይህ ተቋም አገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማዘመን የጀመረውን የተቀላጠፈ የዲጂታል አሰራር በስፋት ተግባራዊ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝም አመልክተዋል። #ድሬዳዋ#ድሬመሶብ#የአንድማዕከልአገልግሎት#ዲጂታልኢትዮጵያ#DireDawa#OneStopService#DigitalTransformation#Ethiopia

12
PreċedentiPaġna 1 minn 2Li jmiss