TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Linuxgram 🐧

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Sib kontenut simili

Kanal tas-sors @linuxgram · Post #17841 · Fra 19

📰 AI Helped Uncover A "50-80x Improvement" For Linux's IO_uring Linux block maintainer and IO_uring lead developer Jens Axboe recently was debugging some slowdowns in the AHCI/SCSI code with IO_uring usage. When turning to Claude AI to help in sorting through the issue, patches were devised that can deliver up to a "literally yield a 50-80x improvement on the io_uring side for idle systems." The code is on its way to the Linux kernel... 🔗 Source: https://www.phoronix.com/news/AI-50-80x-IO-uring #linux#kernel

Riżultati

1 post simili nstab

Tfittxija: #ethiopianmedia

当前筛选 #ethiopianmedia清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5851 · 25/02/2026 06:53

ሲፒጄበእስር ላይ የሚገኙጋዜጠኞች ፍትሐዊ እና ግልጽ የፍርድ ሂደት እንዲያገኙ አሳሰበ። አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ)፣ በሽብርተኝነት ወንጀል የተከሰሱ አራት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፍትሐዊ፣ ግልጽ እና ሕጋዊ ሥርዓቱን የጠበቀ የፍርድ ሂደት እንዲያገኙ ጠይቋል። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ መስከረም አበራ፣ ገነት አስማማው እና ዳዊት በጋሻው አስፈላጊው የሕግ ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ጠቁሟል። ድርጅቱ እነዚህ ጋዜጠኞች በአማራ ክልል ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ በሰሩት ዘገባ ምክንያት በቁጥጥር ስር ውለው ላለፉት ሦስት ዓመታት ገደማ በእስር ላይ እንደሚገኙ የጠቆመው ሲፒጄ፣ ጋዜጠኞቹ ለረጅም ጊዜ በእስር መቆየታቸው እና የቀረበባቸው ክስ ክብደት በኢትዮጵያ ያለውን የፕሬስ ነፃነትን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን አስጠንቅቋል። በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግስት ዓለም አቀፍ የፍትሐዊ የፍርድ ሂደት መስፈርቶችን እንዲያከብር ጠይቋል። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቅርቡ በሰጠው ብይን፣ ዐቃቤ ሕግ ያቀረበው ማስረጃ ተከሳሾቹን ለመከላከል የሚያበቃ ነው በማለቱ፣ ጋዜጠኞቹ በመጪው ግንቦት ወር መከላከያቸውን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል። #Ethiopia#EthiopianMedia#EthiopianJournalist#CPJ#news#ዜና