TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Linuxgram 🐧

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Sib kontenut simili

Kanal tas-sors @linuxgram · Post #17841 · Fra 19

📰 AI Helped Uncover A "50-80x Improvement" For Linux's IO_uring Linux block maintainer and IO_uring lead developer Jens Axboe recently was debugging some slowdowns in the AHCI/SCSI code with IO_uring usage. When turning to Claude AI to help in sorting through the issue, patches were devised that can deliver up to a "literally yield a 50-80x improvement on the io_uring side for idle systems." The code is on its way to the Linux kernel... 🔗 Source: https://www.phoronix.com/news/AI-50-80x-IO-uring #linux#kernel

Riżultati

1 post simili nstab

Tfittxija: #landslideresponse

当前筛选 #landslideresponse清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52298 · 12/03/2026 07:50

በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍና አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት እየተሠራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ******************** በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች የጣለውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ በደረሰው የናዳ አደጋ እስከ ትላንት አመሻሽ ድረስ የ52 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተመላክቷል። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እንደገለጹት፤ በአደጋው ለተጎዱ ወገኖች ለሰብዓዊ ሥራዎች ቅድሚያ በመስጠት አስክሬን የማፈላለግና ድጋፍ የማድረስ ተግባራት ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል። የክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት ባደረገው አስቸኳይ ውይይት፣ አደጋው የደረሰባቸውን ዜጎች በፍጥነት ወደ ቀድሞ ማኅበራዊ ሕይወታቸው ለመመለስ የሚያስችሉ ዐቢይና ንዑስ ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ሥራ እንዲገቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) በአደጋው የ52 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን ገልጸው፤ በአሁኑ ወቅት ሰብዓዊ ድጋፎችን ወደ ሥፍራው ለማድረስ የመንገድ ከፈታና የጥርጊያ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አብራርተዋል። በተመስገን ተስፋዬ #ጋሞ#ኢትዮጵያ#የተፈጥሮአደጋ#ሰብዓዊድጋፍ#Gamo#Ethiopia#LandslideResponse