TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Linuxgram 🐧

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Sib kontenut simili

Kanal tas-sors @linuxgram · Post #18708 · Mej 8

📰 Ubuntu Snap Prompting Improvements If you haven’t tried Ubuntu’s ‘Permission Prompting’ feature for a while, there’s more reason to do so in the latest release. Canonical’s Oliver Calder has shared an update on recent improvements to the security feature, which sets out to “empower users” by letting them decide what software can access on the rest of the system at runtime rather than retrospectively. 🔗 Source: https://www.omgubuntu.co.uk/2026/05/ubuntu-snap-prompting-client-improved #ubuntu

Hashtags

Riżultati

1 post simili nstab

Tfittxija: #landslideresponse

当前筛选 #landslideresponse清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52298 · 12/03/2026 07:50

በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍና አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት እየተሠራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ******************** በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች የጣለውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ በደረሰው የናዳ አደጋ እስከ ትላንት አመሻሽ ድረስ የ52 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተመላክቷል። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እንደገለጹት፤ በአደጋው ለተጎዱ ወገኖች ለሰብዓዊ ሥራዎች ቅድሚያ በመስጠት አስክሬን የማፈላለግና ድጋፍ የማድረስ ተግባራት ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል። የክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት ባደረገው አስቸኳይ ውይይት፣ አደጋው የደረሰባቸውን ዜጎች በፍጥነት ወደ ቀድሞ ማኅበራዊ ሕይወታቸው ለመመለስ የሚያስችሉ ዐቢይና ንዑስ ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ሥራ እንዲገቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) በአደጋው የ52 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን ገልጸው፤ በአሁኑ ወቅት ሰብዓዊ ድጋፎችን ወደ ሥፍራው ለማድረስ የመንገድ ከፈታና የጥርጊያ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አብራርተዋል። በተመስገን ተስፋዬ #ጋሞ#ኢትዮጵያ#የተፈጥሮአደጋ#ሰብዓዊድጋፍ#Gamo#Ethiopia#LandslideResponse