@ebcnewsnow · Post #53588 · 16.04.2026, 03:50
"ምንም ጥርጥር የለውም፤ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ዐሥር ዓመታት በአፍሪካ ውስጥ አውራ ሀገር ትሆናለች" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Ethiopian Broadcasting Corporation #Ethiopia#ebcdotstream
Hashtags
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Источник @rusembasmara · Post #520 · 21 окт.
🎙 Russian Foreign Minister Sergey Lavrov's interview to the newspaper "Arguments and Facts" (October 21, 2024) Key Points: #BRICS • BRICS epitomises the shifts that have long been underway in the global economy. New centres of economic growth are emerging, and alongside them comes financial influence, which in turn brings political influence. • BRICS is a consortium where no single nation leads or is led, devoid of the bureaucratic machinery akin to that observed in Brussels, where EU officials impose decisions that contravene the will and interests of several member states, failing to align with the aspirations of voters across many countries. • BRICS does not stand in opposition to any entity, nor does it orchestrate operations or initiate projects. BRICS is committed to enhancing the combined potential of its nations and devising collaborative strategies for harnessing these potentials for mutual benefit. • What makes BRICS and other World Majority or Global East associations that do not include Western countries stand out, is that they are not created for the purpose of struggling or fighting with anyone. They are established to collectively benefit from their competitive advantages such as geographical location, shared history, cultural and humanitarian proximity <...>. #USA • The US is unwilling to relinquish the reins of power that they have held since World War II through the Bretton Woods institutions and through the role assigned to the US dollar in the international monetary system, even after free exchange of US dollars for gold had been cancelled. • The key goal of the US ruling class is to make sure no one can undermine their dominance. This goal is illusory. The historical process is objectively heading in a different direction, and this has to be reckoned with. • We are ready to interact with any administration voted in by the American people, but only if such a dialogue is mutually respectful, and both parties listen and hear what the other party has to say. #Ukraine • On multiple occasions, European leaders from Brussels have repeatedly made it clear that they must support Ukraine for as long as it takes, because Ukraine is fighting for the European values. • It turns out that European leaders are still willing to uphold Nazi values, which is why denazification is not just a motto, but an objective of utmost importance. #UN • The United Nations is not a valiant knight expected to “charge in and extinguish the fire” upon witnessing injustice. The UN is an assembly of its member states, each with established rules, including the Security Council's veto rights. The United States has effectively exercised this right five times over the past year, blocking a resolution proposed by several countries, including Russia, demanding an immediate ceasefire. <...> Presently, the United States is taking every measure to avoid antagonising Israel. • Nations such as India, Brazil, and African representatives should have long held permanent seats on the Security Council. This is essential to ensure representation of the World Majority. #Finland#Sweden#NATO • The zeal that the Finns and Swedes are showing in NATO, advocating for defeating Russia, is not only rooted in their historical instincts. They are also eager to show their Big Brothers in the North Atlantic Alliance that they have brought added value <...>. • I am confident that reasonable people in Europe, who have learned the lessons taught by history, see this too, including in Finland and Sweden. #Europe • To reiterate, the so-called right-wing conservatives are loyal to their countries and their people. We will engage with anyone who approaches us with a proposal to talk, to seek common ground, and to think about how we can jointly make the lives of our citizens better. #EurasianSecurity • We suggest discussing the Eurasian continent-wide security architecture, emphasising the fact that its doors will be open to everyone, including countries from the West of the Eurasian continent. Read in full(Telegraph)
Поиск: #ebcdotstream
@ebcnewsnow · Post #53588 · 16.04.2026, 03:50
"ምንም ጥርጥር የለውም፤ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ዐሥር ዓመታት በአፍሪካ ውስጥ አውራ ሀገር ትሆናለች" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Ethiopian Broadcasting Corporation #Ethiopia#ebcdotstream
Hashtags
@ebcnewsnow · Post #53310 · 11.04.2026, 07:37
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ************ የአፍሪኤግዚም ባንክ ፕሬዝደንት የሆኑትን ዶክተር ጆርጅ ኢሎምቢን ዛሬ ተቀብያለሁ። በነበረን የጋራ ቆይታ፣ ስትራቴጂካዊ ግንኙነታችንን በምናጠናክርባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገናል። #EBC#ebcdotstream#Ethiopia
Hashtags
@ebcnewsnow · Post #52443 · 18.03.2026, 02:59
"በከተሞቻችን እንደ ውኃ፣ መብራት፣ የፍሳሽ መሠረተ ልማት፣ ጤና እና ትምህርት መሠረታዊ ፍላጎቶችን በጥራት ማቅረብ የመደመር መንግሥት አንዱ ግብ ነው። የከተሞች ጸጥታና ደኅንነት ከዕድገታቸው እና ከግባቸው ጋር መመጣጠን አለበት። በተጨማሪም የከተሞች ክፍሎች የንግድ አካባቢ፣ የመኖሪያ አካባቢ እና የመኖሪያ አካባቢ ተብለው ተለይተው መገንባት አለባቸው። ይህም መሠረተ ልማትን፣ አገልግሎትን እና የሕዝብ ፍላጎትን ያሣልጣል።" የመደመር አንቀፅ ገፅ 237 #EBC#Ethiopia#EBCDOTSTREAM
Hashtags
@ebcnewsnow · Post #51260 · 25.01.2026, 07:38
ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች የጉምሩክ ዋጋን እንደ አመላካች ዋጋ እንዲጠቀሙ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ ************************ ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች የብድር ሰነድ (Letters of Credit) ይሁን ሌላ ክፍያ መንገድ ሲፈቅዱ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ተመንን እንደ አመላካች ዋጋ እንዲጠቀሙ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሐምሌ 2016 ዓ.ም ተግባራዊ ያደረገውን የውጭ ምንዛሪ መመሪያን ተከትሎ፣ የሀገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በገበያ እንዲወሰን መደረጉ ይታወቃል። መመሪያው ባንኮች ከደንበኞቻቸው ጋር በመደራደር የውጭ ምንዛሪ መሸጫ እና መግዣ ተመኖችን መወሰን እንዲችሉ ይፈቅዳል። በተጨማሪም ባንኮች ቀደም ሲል ይጠቀሙበት የነበረው ዝቅተኛ የገቢ ዕቃዎች ዋጋ መመሪያ (Minimum Price Directive) በመሰረዙ፤ አሁን ግን በአዲሱ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መሠረት የገቢ የዕቃዎችን ዋጋ ትክክለኝነት የማረጋገጥ ኃላፊነት አለባቸው። ይሁን እንጂ፣ ባንኮች ለብድር ሰነድ (Letters of Credit) የሚጠቀሙባቸው ዋጋዎች ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የማጣቀሻ ዋጋዎች ጋር ሲነፃፀሩ ከፍተኛ ልዩነት እንዳላቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባደረገው ክትትል አረጋግጧል። በመሆኑም የዋጋ ልዩነቶቹን ለማስተካከልና የዋጋ ማጣቀሻዎችን ለማጣጣም ሁሉም ባንኮች ከጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም (January 27, 2026) ጀምሮ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ተመንን እንደ አመላካች ዋጋ ይጠቀማሉ። ይህም በባንክ ሥርዓቱ እና በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መካከል ያለውን የዋጋ ልዩነት ለማስወገድ እና የውጭ ምንዛሪ መረጃዎችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። #EBC#ebcdotstream#Ethiopia
Hashtags
@ebcnewsnow · Post #51788 · 19.02.2026, 08:39
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሁለተኛው ክርክር በኢቢሲ በቅርብ ቀን ይጠብቁን! ብልጽግና ፓርቲ አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እናት ፓርቲ ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት ፓርቲ በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ የተደረገ ሁለተኛው የምርጫ ክርክር በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን። በምርጫ ብቻ!! #ethiopianbroadcastingcorporation#EBCDOTSTREAM
@ebcnewsnow · Post #51614 · 12.02.2026, 17:11
የምርጫ 2018 የፖለቲካ ፓርቲዎች የመጀመርያ ክርክር በኢቢሲ በቅርብ ቀን ይጠብቁን! ብልጽግና ኢዜማ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ነፃነትና እኩልነት በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ የተደረገ የመጀመሪያ የምርጫ ክርክር በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን። በምርጫ ብቻ!! #ethiopianbroadcastingcorporation #EBCDOTSTREAM
@ebcnewsnow · Post #51565 · 09.02.2026, 16:59
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት በይፋ አስጀመሩ ************** ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ወይም ስማርት ፖሊስ አገልግሎት በይፋ አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ ዛሬ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ወይም ስማርት ፖሊስ አገልግሎት አስጀምረናል ብለዋል። ይህ አገልግሎት ዜጎች የፖሊስ አገልግሎትን በተሻለ ፍጥነት እና በቴክኖሎጂ ታግዘው እንዲያገኙ እንደሚያስችል ገልፀዋል። በተጨማሪም አገልግሎቱ ለፖሊስ ፈጣን እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችለው እና የወንጀል መከላከል ስራውን የሚያቀላጥፍ መሆኑን ጠቅሰዋል። የዚህ አገልግሎት መጀመር በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የህግ አስከባሪ አካላት ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የተጀመረው የሪፎርም ስራን ውጤታማነት የሚያሳድግ ይሆናል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልእክታቸው። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ebcdotstream#Ethiopia
@ebcnewsnow · Post #51212 · 23.01.2026, 13:44
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የአቪዬሽን ኤክስፖን ጎበኙ ***************** ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የኢፌዲሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተሰናዳው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ይፋዊ የመክፈቻ መርሃግብር ላይ ተገኝተዋል። ኤክስፖው “የወደፊቱን የአቬሽን አቅም በጋራ እንገባ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ሲሆን ኢትዮጵያ ለአቪዬሽን እና ኤሮስፔስ ልማት፣ አለም አቀፍ ትብብርን በማጠናከር እና ሀገራችንን በአቪዬሽን ልማት የቀጣናው እና አኅጉሩ የፈጠራ፣ የክህሎት ልማት እና የዘላቂ እድገት ማዕከል ማድረግ ላይ ያላትን ጽኑ አቋም እና ተግባር ያሳያል። #PMOEthiopia#EBC#ebcdotstream
Hashtags
@ebcnewsnow · Post #51543 · 08.02.2026, 12:49
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የኮሪደር ልማት ሥራ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ ሰራተኞች ማዕድ አጋሩ ***************** ዛሬ በ24/7 የሥራ ባሕል የከተማችንን የኮሪደር ልማት ሥራዎች እያፋጠኑ ከሚገኙ ታታሪ ሰራተኞች ጋር ማዕድ በማጋራት አበረታተናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ እነዚህ ብርቱ ሰራተኞች በተለያዩ የግንባታ ሳይቶች፤ በተለይም በካዛንቺስ የሕፃናት ዓለም፣ በስፖርት ፓርክ እና በአዲስ አኳሪየም ግንባታዎች፣ እንዲሁም ከኡራኤል እስከ ቦሌ ቪ.አይ.ፒ፣ ከኢንግሊዝ ኢምባሲ 22 እስከ ቦሌ ፍሬንድሺፕ ሆቴል እና ከውኃ ልማት እስከ ቦሌ ሩዋንዳ አካባቢ እየተከናወኑ ባሉ መጠነ ሰፊ የኮሪደር ልማት አያያዥ መስመሮች ላይ ሌት ተቀን የሚተጉ ናቸው ብለዋል። በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት ለከተማችን ሁለንተናዊ ዕድገት በእውቀታቸውና በጉልበታቸው እያበረከቱ ላለው አስተዋፅኦ ከልብ እናመሰግናለን፤ አዲስ አበባ ሁልጊዜም ታመሰግናችኋለች ሲሉም ገልፀዋል። በከተማችሁ መልማት በመደሰት ሁሌ በማዕድ ማጋራት እና እነዚህን ብርቱ ሰራተኞ በማበረታት መርኃ ግብር እየተሳተፋችሁ ላላችሁ ባለሀብቶች በራሴና በከተማ አስተዳደሩ ስም ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል ከንቲባዋ በመልእክታቸው። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ebcdotstream#Ethiopia#AddisAbaba
@ebcnewsnow · Post #52009 · 03.03.2026, 13:35
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢዜአ ጋር በትግርኛ ያደረጉት ቆይታ! ዛሬ ምሽት 2:30 ይጠብቁን! #EBC#ebcdotstream#Ethiopia#AbiyAhmed
@ebcnewsnow · Post #51848 · 21.02.2026, 18:12
የኮሪደር ልማት ስራዎች በርካታ ከተሞችን እየለወጡ ይገኛሉ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ****************** የኮሪደር ልማት ስራዎች የተሻለ ሀገርን ለትውልድ የመገንባት አካል ሆነው በርካታ ከተሞችን እየለወጡ ይገኛሉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፤ በሐዋሳ ከተማ በሁለተኛው ምዕራፍ የተከናወኑ የኮሪደር ልማት ስራዎችን በዛሬው ዕለት ተመልክተናል ብለዋል። የኮሪደር ልማት ስራዎች የተሻለ ሀገርን ለትውልድ የመገንባት አካል ሆነው በርካታ ከተሞችን እየለወጡ ይገኛሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ አጠቃላይ ስራዎቹ እያደገ ለመጣው ከተሜነት ሀገርን ያዘጋጁ መሆናቸውንም ገልፀዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ebcdotstream#Ethiopia#PMAbiy
@ebcnewsnow · Post #51684 · 14.02.2026, 11:44
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ቦካይ ጋር መከሩ ***************** ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ቦካይ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ከላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ቦካይ ጋር ተገናኝተን በቴክኖሎጂ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና በተለይም ኢትዮጵያ ለመመስረት ባቀደችው የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ በተመለከተ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ebcdotstream#Ethiopia#PMAbiy