TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Find Blog👁发现博客

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

查找相似内容

Source channel @FindBlog · Post #521 · 10月9日

静态网站悖论 个人网站的两种不同实现方式:一种是复杂的内容管理系统(CMS),另一种是简单的静态 HTML 文件。文章指出,尽管大多数普通用户倾向于使用复杂的解决方案(如 WordPress),但实际上,只有少数专业软件工程师能够选择更简单的静态网站。 via HackerNews 2024 10 09 前两天刚好听朋友说 square space 已经涨到了近乎搞笑的 $25 月费,做不用来盈利的个人博客实在难以 justify。这篇文章中吐槽得很在点子上: normal users are stuck with a bunch of greedy clowns that make them pay for every little thing, all while wasting ungodly amounts of computational power to render what could have been a static website in 99% of cases. 普通用户被困在了一群屁大点功能都要收费的贪婪小丑手里,与此同时浪费着人神共愤额度的算力来渲染 99% 的情况下都可以作为静态的网站。 当然原文中说的“只有少数专业软件工程师才能选择更简单的静态网站”略微夸张并不认同,因为静态站至少是比 self-host 的动态 CMS 少太多维护了。我的 backlog 里也一直躺了篇安利新手用静态站并拉踩 WP 的文,不过网上这种文已经有无数了也还是拦不住前赴后继往各种 CMS 的坑里冲的新手,觉得写了又有什么意义呢就还搁着没写。(当然迟早会像以前反复造的无数轮子一样被废话欲战胜的 but not today) #indieblog#newletter

Results

找到 15 条相似帖子

搜索 #arsi

当前筛选 #arsi清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5914 · 2026/03/03 18:44

Who Is Behind the Alleged Genocide Against Christian (Amhara) Communities in East Arsi, Ethiopia? – and When Will this Stop? https://borkena.com/2026/03/03/ethiopian-orthodox-christians-who-is-behind-the-alleged-genocide-against-christian-amhara-communities-in-east-arsi-ethiopia/#Ethiopia#humanrights#Arsi

Borkena

@borkena · Post #6024 · 2026/03/15 17:38

The Unspoken Crisis of Ethiopian Orthodoxy. Read more. https://borkena.com/2026/03/15/ethipoia-the-unspoken-crisis-of-ethiopian-orthodoxy/#Ethiopia#Orthodox#Arsi

Borkena

@borkena · Post #5916 · 2026/03/04 05:22

Oromo Liberation Army Points Finger At Abiy Ahmed’s Admin. Over Arsi Massacre. Read more. https://borkena.com/2026/03/04/ethiopia-oromo-liberation-army-points-finger-at-abiy-ahmeds-admin-over-arsi-massacre/#Ethiopia#OLA#Arsi

Borkena

@borkena · Post #5902 · 2026/03/01 21:09

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በአርሲ ዞን የተፈፀመውን ግድያ አወገዘ። ምክር ቤቱ " በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሺርካ ወረዳ በንፁሐን የኦርቶዶክስ ክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች ወገኖቻችን ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ በእጅጉ አዝነናል " ሲል አስታውቋል። መግለጫው አክሎም "ድርጊቱ የትኛውንም ሃይማኖት አይወክልም " ያለ ሲሆን " ይልቁኑም በሃይማኖቶች መካከል ለዘመናት ያለውን የመከባበር እሴት በመናድ በአማኞች ህዝቦች መካከል ጥርጣሬና ግጭት ለመፍጠር የተቀነባበረ እኩይ ሴራ ነው ብለን እናምናለን " ብሏል። መንግስት አጥፊዎቹን በመለየት አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ምክር ቤቱ ጠይቆ " ለሟች ቤተሰቦች አላህ መፅናናቱን እንዲሰጥ እንለምነዋለን " በማለት ገልጿል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#news#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5910 · 2026/03/03 13:32

መቋጫ ያጣው የኦርቶዶክሳውያን እልቂት በአርሲ ፤ ፋኖ ያሰማው ክስ እና ኢራን፡፡ ሙሉውን ዘገባ ያድምጡት:: https://youtu.be/JdMBnW937GQ#Ethiopia#News#Arsi#OrthodoxChristians#Iran

Borkena

@borkena · Post #5865 · 2026/02/26 13:33

በምሥራቅ አርሲ ሦስት ኦርቶዶክሳውያን በታጣቂዎች ተገደሉ ። ከወራት በፊት ተመሳሳይ ጥቃት በተፈፀመበት በዚህ ዞን ዘላቂ መፍትሔ አለመፈለጉ ስጋት እንደፈጠረባቸው የአካባቢው ነዋሪዎች መናገራቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቴሌቪዥን ዘግቧል። በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት መርቲ አቦምሳ ወረዳ ፈረቀሳ ቀበሌ ሶስት ኦርቶዶክሳውያን እና አንድ ሙስሊም በታጣቂዎች ጥቃት ሕይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። እያሰለሰ በቀጠለው የምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ችግር ዛሬም በሦስት ኦርቶዶክሳውያን እና በ1 ሙስሊም ወገኖቻችን ላይ ሕልፈተ ሕይወት ማድረሱን የአሥር ኦርቶዶክሳውያን ከብቶች፣ ጎተራዎች እና ቤት ንብረቶች በእሳት በመቃጠሉ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ብፁዕ አቡነ ኤልሣዕ የሶማሌ እና የምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ገልጸዋል። ብፁዕነታቸው መንግሥት ሕገ ወጥ ታጣቂዎችን በማጥፋት የኦርቶዶክሳውያንን ደህንነት የመጠበቅ እና ሰላምን የማስፈን ተግባሩን እንዲያከናውንም ጠይቀዋል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#Ethiopiannews#ዜና

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53654 · 2026/04/16 20:38

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ ግብርናን ለማዘመን እና የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያለው ፋይዳ የጎላ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ምርቃት ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የልማት ዝርጋታና የኢነርጂ አማራጮች ለአካባቢው አርሶ አደሮች የኑሮ ጥራት መሻሻልና ለኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአሰላ፣ ለአርሲ እና ለአጎራባች የምስራቅ ሸዋ ነዋሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት፣ አርሲ በእርሻ ምርታማነቱ ቢታወቅም፣ የነበረበት የውስጥ ለውስጥ መንገድ እጥረት ትልቅ ፈተና መሆኑን አንስተዋል። አዲሱ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የገነባው ከ27 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ለንፋስ ኃይል ማመንጫው ግልጋሎት ከመስጠት ባሻገር ለአካባቢው ግብርና መዘመን መሠረት የሚጥል መሆኑን ገልጸዋል። መንገዱ ከኮምባይነሮችና ትራክተሮች በተጨማሪ ትራንስፖርትን ተደራሽ በማድረግ ምርትን በፍጥነት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ለማድረስ ያግዛል ብለዋል። የአርሶ አደሩ ምርት እንዳለ ለገበያ ከመቅረብ ይልቅ በቅርብ ርቀት በሚገኙ አግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ገብቶ፣ ተቀናብሮ፣ እሴት ተጨምሮበት እንዲወጣ በማድረግ የተሻለ ገቢ ለማስገኘት እንደሚሠራ ገልጸዋል። በየአካባቢው በመንግሥት የተጀመሩ በርካታ ፕሮጀክቶች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገላቸው በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኙ አውስተው፤ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሠረት የመጣሉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በንፍታሌም እንግዳወርቅ #Ethiopia#Arsi#AsellaWindFarm#EthiopiaDelivers#AbiyAhmed#EBC

Borkena

@borkena · Post #5912 · 2026/03/03 18:36

Death Toll From Arsi Massacre Rise To 34 as killing Orthodox Christian Continues. Read more. https://borkena.com/2026/03/03/ethiopia-death-toll-from-arsi-massacre-rise-to-34-as-killing-orthodox-christian-continues/#Ethiopia#Arsi#humanrights#Oromia#OrthodoxChristians

Borkena

@borkena · Post #5920 · 2026/03/04 08:27

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በምስራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ወረዳወች ነዋሪ የሆኑ የቤተ ክህነቷ ታላላቅ አባቶች፣ ካህናት እና ምዕመናን ላይ በደረሰባቸው ጭፍጨፋ ከፍተኛ ሀዘን የተሰማው መሆኑን ገለፀ። ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#AFNM#Ethiopiannews#news#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5202 · 2025/11/05 22:16

Systematic Persecution in Oromia: The Role of Militias and Political Actors in Targeting Ethiopian Orthodox Christians. Read more. https://borkena.com/2025/11/05/systematic-persecution-in-oromia-the-role-of-militias-and-political-actors-in-targeting-ethiopian-orthodox-christians/#Ethiopia#Orthodox#OrthodoxChristians#OromiaMassacre#Arsi

12
上一页第 1/2 页下一页