TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Find Blog👁发现博客

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

查找相似内容

Source channel @FindBlog · Post #521 · 10月9日

静态网站悖论 个人网站的两种不同实现方式:一种是复杂的内容管理系统(CMS),另一种是简单的静态 HTML 文件。文章指出,尽管大多数普通用户倾向于使用复杂的解决方案(如 WordPress),但实际上,只有少数专业软件工程师能够选择更简单的静态网站。 via HackerNews 2024 10 09 前两天刚好听朋友说 square space 已经涨到了近乎搞笑的 $25 月费,做不用来盈利的个人博客实在难以 justify。这篇文章中吐槽得很在点子上: normal users are stuck with a bunch of greedy clowns that make them pay for every little thing, all while wasting ungodly amounts of computational power to render what could have been a static website in 99% of cases. 普通用户被困在了一群屁大点功能都要收费的贪婪小丑手里,与此同时浪费着人神共愤额度的算力来渲染 99% 的情况下都可以作为静态的网站。 当然原文中说的“只有少数专业软件工程师才能选择更简单的静态网站”略微夸张并不认同,因为静态站至少是比 self-host 的动态 CMS 少太多维护了。我的 backlog 里也一直躺了篇安利新手用静态站并拉踩 WP 的文,不过网上这种文已经有无数了也还是拦不住前赴后继往各种 CMS 的坑里冲的新手,觉得写了又有什么意义呢就还搁着没写。(当然迟早会像以前反复造的无数轮子一样被废话欲战胜的 but not today) #indieblog#newletter

Results

找到 6 条相似帖子

搜索 #landslide

当前筛选 #landslide清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52333 · 2026/03/12 15:00

በጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ የሟቾች ቁጥር 70 ደረሰ ******************* በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች በደረሰው ድንገተኛ የመሬት ናዳ የሟቾች ቁጥር 70 መድረሱን የክልሉ መንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል። የአገልግሎቱ ኃላፊ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በአራት ወረዳዎች በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት የደረሰው ጉዳት አሁንም እየተጣራ መሆኑንና ቁጥሩ ከዚህም ሊጨምር እንደሚችል አመልክተዋል። በአደጋው ሳቢያ ከ3,480 በላይ ዜጎች ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፣ በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ ሙላትን ጨምሮ 190 ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። መንግሥት በአሁኑ ወቅት የሟቾችን አስክሬን የመፈለግና ተጎጂዎችን ከስጋት ቀጠና የማንሳት ሥራ እያከናወነ ይገኛል። ለተጎጂዎች በወረዳ፣ በዞንና በክልል ደረጃ ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ መጀመሩን የገለጹት ኃላፊው፤ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ዜጎች እንዲሁም በጎ አድራጎት ድርጅቶች በጋሞ ዞን አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽሕፈት ቤት የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000321312865 ድጋፍ በማድረግ ከወገኖቻችሁ ጎን እንድትቆሙ በማለት ጥሪ አቅርበዋል። በተመስገን ተስፋዬ #ጋሞ#ኢትዮጵያ#Gamo#Landslide#Ethiopia

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52430 · 2026/03/16 17:44

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ ******************* የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተትና የጎርፍ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡና ለተጎዱ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት፣ለኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ልባዊ መጽናናትን ተመኝተዋል። ፕሬዝዳንቱ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦችና በጉዳቱ ለተጎዱ ወገኖች ሁሉ ያላቸውን ጥልቅ ስሜትና አጋርነት ገልጸዋል። ሶማሊያ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ጎን በጽናት እንደምትቆምም ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ አረጋግጠዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Somalia#Solidarity#Landslide

Borkena

@borkena · Post #5972 · 2026/03/10 19:36

በጋሞ ዞን ከ30 በላይ ሰዎች ህይወታቸው አለፈ የጋሞ ዞን አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት፣ በተለይም በደጋማ አካባቢዎች በተከሰተ የናዳና የጎርፍ አደጋ የ30 ወገኖቻችን ህይወት በማለፉ የዞኑ አስተዳደር የተሰማውን መሪር ሀዘን ገልጿል። ​በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸውን ባጡ ወገኖቻችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን የገለጸው ዞኑ፤ ለአደጋው ሰለባ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶችና ለመላው የዞኑ ህዝብ መጽናናትን ተመኝቷል። ​አስተዳደሩ በአሁኑ ወቅት በአደጋው የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳትና ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን፤ ህዝባችንም መሰል ተፈጥሯዊ አደጋዎች ከመከሰታቸው በፊት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ መልዕክቱን አስተላልፏል። #Ethiopia#Gamo#landslide#ዜና#ኢትዮጵያ#ቦርከና_ዜና

#Russia#Landslide#Dagestan#NaturalDisaster#ClimateAnomalies#climate#destruction#anomaly#climatecrisis#weather 🇷🇺Россия: Гигантский оползень длиной в несколько километров обрушился на Дагестан 🚨16 апреля 2026 года в горном селе Нижние Убекимахи Левашинского района Дагестана произошел массивный оползень. 🌊 Огромная масса камней и земли, протянувшаяся на несколько километров, обрушилась со склона горы и частично перекрыла местную реку Нахер. Тонны почвы и камней скатились в русло реки, создав серьезную угрозу локальных наводнений в нижележащих районах. В настоящее время под угрозой находятся до семи домов. ☔ Катастрофа была вызвана длительными сильными дождями, которые идут в регионе с конца марта. ✅ К счастью, по предварительным данным, пострадавших и погибших нет. 🌧️ Весенние дожди продолжают создавать серьезные проблемы в горных районах Дагестана.