TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub 红队武器库🚨

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

查找相似内容

Source channel @githubredteam · Post #84404 · 5月16日

🚨 GitHub 监控消息提醒 🚨发现关键词:#漏洞#检测#分析 📦项目名称:Open-Audit 👤项目作者:elegent-administrator 🛠开发语言: Python ⭐Star数量: 0 | 🍴Fork数量: 0 📅更新时间: 2026-05-16 03:56:40 📝项目描述: Open Audit是面向企业研发、开发者群体的AI智能明文代码安全审计工具,基于Python语言开发、FastCGI架构搭建,融合Semgrep工具链与自主研发的AI Agent,精准匹配数字时代代码安全审计的市场核心需求。工具直击行业传统审计工具误报率高、扩展能力弱、无法检测逻辑漏洞三大痛点,通过AI Agent深度分析漏洞代码上下文实现误报过滤,开放标准化接口支持企业自定义扩展漏洞检测方向,依托Agent的逻辑推理能力突破常规工具技术瓶颈,实现逻辑漏洞精准审计,同时完成跨平台适配,为中小微企业、互联网研发团队、个人开发者提供高效、可定制、高精准的代码安全审计解决方案,全方位筑牢代码研发安全防线。 🔗点击访问项目地址

Results

找到 4 条相似帖子

搜索 #fayda

当前筛选 #fayda清除筛选
Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21318 · 2026/02/05 10:47

#Policy_Brief: Coercion Over Consent: #Ethiopia’s dangerous mandatory Digital ID experiment In this policy brief, Mohamed A. argues that Ethiopia's mandatory Digital ID (#Fayda) is a "flawed and dangerous policy," not because identification itself is problematic, but because enforcement lacks legal safeguards. He emphasizes that centralizing sensitive data risks turning governance into a tool of "surveillance, control, and exclusion." According to him, Ethiopia is "importing the concept as if it were a proven model." In Ethiopia's fragile institutional context, this amounts to "recklessness disguised as modernization," especially with foreign funding raising unresolved questions about "who controls the data." The author urges authorities to "pause enforcement" until trust and oversight are established, arguing that without them, mandatory ID is "not progress—it is a poorly designed and dangerous policy." https://addisstandard.com/?p=54995

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51455 · 2026/02/02 19:44

የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት ለምን ተቋረጠ? ********************* የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት መቋረጡን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ። ይህ የተደረገበት ምክንያትም፦ • በየአካባቢው የሚገኙ የኢንተርኔት እና ህትመት ቤቶች ጥራት በሌላቸው ካርዶች እያተሙ በመሆኑ • የአንድን ግለሰብ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በፎቶሾፕ እያስመሰሉ በመሥራት የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እያጭበረበሩ ያሉ አታሚዎች በስፋት በመታየታቸው • ከከተማ ራቅ ብለው የሚኖሩና በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ዜጎች ትክክለኛ ባልሆነ የካርድ ህትመት እየታለሉ፤ በዚህም ገንዘብ እና ጊዜያቸውን ከመጭበርበራቸው ባሻገር የሚፈልጉትን አገልግሎት ማግኘት እንዳይችሉ እያደረገ በመሆኑ ነው ብሏል። ስለዚህ ዜጎች የኢሌክትሮኒክ ፋይዳ (ኢ-ፋይዳ) አማራጭ ሲፈልጉ ከ"Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ በቀላሉ ማግኘት እንደሚችሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታውቋል። #Ethiopia#NationalID#Fayda#EthiopianBroadcastingCorporation

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51344 · 2026/01/29 11:39

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር ሆነ ************** የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም በአትሌቲክስ በተለያዩ ርቀቶች የዓለም ሪከርድ ባለቤት የሆነውን አትሌት ቀነኒሳ በቀለን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር አድርጓል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር ሆኖ የተሰየመው፣ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ አምባሳደር ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ መርኃ ግብርን ባካሄደበት ወቅት ነው። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ፋይዳን ለሁሉም ለማድረስ የ100 ፐርሰንት ዕቅድ አቅዷል፡፡ እስካሁን ከ32 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያው ባለቤት መሆናቸውና በበጀት ዓመቱም ለ 90 ሚሊዮን ዜጎች ለማድረስ ዕቅድ መያዙ ተገልጿል። ይህን ግብ ለመደገፍም ታዋቂ እና በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያለው የብራንድ አምባሳደር መሰየም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ አትሌት ቀነኒሳን ብራንድ አምባሳደር ማድረጋቸውን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና አስተባባሪ አቶ ዮዳሄ አርዓያስላሴ ተናግረዋል። አቶ ዮዳሄ አክለውም፤ አትሌቱ በሕዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት እና ተወዳጅነት በመጠቀም በሁሉም የሀገሪቱ ከፍሎች ያሉ ነዋሪዎችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ በጋራ እንደሚሰራም ገልጸዋል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በበኩሉ፤ ሀገራዊ ፋይዳ ላለው ፕሮጀከት ብራንድ አምባሳደር ሆኖ በመመረጡ ክብር እንደሚሰማው ተናግሯል። የፋይዳ አምባሳደር አትሌት ቀነኒሳ በቀለ፤ በአምባሳደርነት ቆይታው የተለያዩ የቴለቪዥን፣ የማህበራዊ ሚዲያ፣ የቢልቦርድ ማስታወቂያዎች ላይ መሳተፍ እንዲሁም የተለያዩ ኩነቶች ላይ በመገኘትና ንግግር በማድረግ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን በተመለከተ የማስተዋወቅ ተግባራትን እንደሚያከናውን ይጠበቃል። በፍሬህይወት ረታ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#DigitalID#fayda#NationalID#DigitalEthiopia

Ethio-Djibouti Railway S.C.

@ethiodjiboutirailway · Post #2337 · 2025/02/15 17:16

🚨 Public announcements 🚨 We’re excited to announce a *TikTok Challenge* to showcase your creativity and skills! 🎥 Theme: Highlight the features and benefits of our *Passenger Online Booking* service. How to Participate: 1️⃣ Create an engaging TikTok video in *Amharic, English, Afaan Oromo, Af Somali, Afar*. 2️⃣ Include the Online Booking requirements is *National ID* in your video. 3️⃣ Be creative, original, and fun! Deadline: Submit your video by Monday, February 17, 2025. 🎉 Prize: The winner will receive a *cash bonus* and *special recognition* for their outstanding creativity! Join the content creators' group by scanning the QR code to submit your videos. We can’t wait to see your creations! #EthioDjiboutiRailway#ComingSoon#TravelMadeEasy#StayTuned#DigitalEthiopia#Fayda