Barbados dice sì a Mia Mottley: plebiscito per la continuità e la sovranità Le elezioni dell'11 febbraio hanno consegnato una vittoria storica al Barbados Labour Party, che conquista tutti i seggi in Parlamento e rafforza il terzo mandato della premier Mia Mottley. Un risultato che va oltre la politica interna: è un mandato chiaro a favore di una linea antimperialista e di pace. In un mondo sempre più polarizzato, Mottley continua a difendere il Caribe come Zona di Pace, contro la militarizzazione e le ingerenze esterne. Una voce autorevole del Sud globale che rivendica sovranità, dignità e cooperazione regionale. #Barbados#MiaMottley#Caraibi#Sovranità#Pace#Geopolitica https://www.marx21.it/internazionale/barbados-plebiscito-per-mottley-a-favore-di-una-linea-antimperialista-per-la-pace/
前段时间一直被MajdataPlay的外键输入问题困扰:有玩家反映majplay会无征兆地出现拖判和吃音,但是内屏一切正常 因为我是第一次接触游戏开发,IO这方面也完全没经验 一开始我和bb本怀疑是线程调度的问题,即:IO线程时间片被其他线程挤占了,导致IO线程无法及时处理HID设备回报。为了验证这个猜想,我们尝试提高了IO线程的优先级,照旧 接下来我怀疑是我那套框架有问题:majplay是根据上一帧与这一帧的按键状态判断按键是不是"click"。为此我重写了这部分的实现,改进了IO线程与主线程之间的交互,问题照旧....... 到这里我已经怀疑这不是majplay的锅:IO线程没有任何异常,IO线程与主线程的交互没有问题,Note判定逻辑也没有问题,那就是设备确实没有回报给majplay或者设备发过来的回报中按键确实没有按下,但是大佬说hdd没有这种问题.....(人已经快崩溃了,这完全看不透也摸不着,因为我用单片机模拟玩家打高速纵连是完全没有问题的,我在家里用手台测试也没有问题) 到最后,bb本灵光一闪,说有没有可能是led刷新率过高,把按键控制板干爆炸了?我们让大佬把led刷新间隔从16ms改成100ms,吃音问题瞬间没有了,无语了 。。。。。。。。。。。。。。。。。。。。 adx是一个控制板同时管理按键和led,为什么我没有遇到吃音问题呢,因为我的手台不是adx的... #dev
Hashtags
找到 2 条相似帖子
搜索 #miamottley
@ebcnewsnow · Post #51351 · 2026/01/29 15:32
"ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ የዓለምን አካሄድ የቀየረችበት ድንቅ ታሪክ ነው" - ትሬቨር ኖዋህ *************** ቀደም ሲል የDaily Show አሁን ደግሞ ዓለም አቀፍ ጉዳዮችን የሚዳስስ ፖድካስት የሚያዘጋጀው አፍሪካ አሜሪካዊው ትሬቨር ኖዋህ፣ ከባርቤዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ ጋር ልዩ ቆይታ አድርጓል። በቆይታቸው ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያነሣው ሐሳብ እሱ ግድቡን የተረዳበት መጠን ከፍተኛ እንደሆነ አመላክቷል። ትሬቨር ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሰጠው አድናቆት እና የውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦ ራስን የመቻል አብዮት ትሬቨር በውይይቱ ላይ እጅግ ያስገረመው ነጥብ ኢትዮጵያ ግድቡን የገነባችበት መንገድ መሆኑን ገልጿል። ዓለም አቀፍ አበዳሪ ተቋማት ፊታቸውን ባዞሩበት ወቅት፣ ኢትዮጵያ የራሷን አቅም በመጠቀም እና እያንዳንዱ ዜጋ ካለው ላይ ቀንሶ በሰጠው መዋጮ ቢሊዮን ዶላሮችን ማሰባሰቧን "አብዮታዊ" ሲል ገልጾታል። ይህ ለሌሎች አዳጊ ሀገራት "ያለ ውጭ ብድር ታላቅ መሆን ይቻላል" የሚል ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን ጠቁሟል። [የ130] ሚሊዮን ሕዝብ ተስፋ ትሬቨር አክሎም፣ ይህ ግድብ ለኢትዮጵያ ዝም ብሎ ግንባታ ሳይሆን፣ [ከ130] ሚሊዮን በላይ ለሚሆነው ሕዝብ በተለይም ኤሌክትሪክ ለማያገኘው ከግማሽ በላይ ወገን፣ መሠረታዊ የለውጥ ምንጭ መሆኑን ገልጿል። ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር እያደረገች ያለችው አካባቢን በማይበክል ንፁህና ታዳሽ ኃይል መሆኑም ልዩ እንደሚያደርገው አንሥቷል። የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዓድዋ የባርቤዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ በበኩላቸው፣ በጉዳዩ ላይ ከትሬቨር ኖዋህ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ፣ ግድቡን በታሪክ ትልቅ ቦታ ካለው ከ1888ቱ የዓድዋ ድል ጋር አነፃፅረውታል። ኢትዮጵያውያን ወራሪውን የፋሺስት ጦር ድል አድርገው ለአፍሪካ የነፃነት ፋና እንደሆኑት ሁሉ፣ ዛሬም ይህን ግዙፍ ግድብ በራሳቸው አቅም ገንብተው በማጠናቀቅ "የዘመኑን የዓድዋ ድል" አስመዝግበዋል ሲሉ ገልጸውታል። የራስን ወንበር ይዞ መምጣት ሁለቱም ሰዎች ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ ያመጣችውን አብዮት የገለጹት፣ "ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጠረጴዛው ዙሪያ ወንበር ካልሰጠህ፣ የራስህን የሚታጠፍ ወንበር (Folding Chair) ይዘህ መምጣት አለብህ" በማለት ነው። ኢትዮጵያ የዓለም የገንዘብ ሥርዓት ወንበር ቢነፍጋትም፣ በራሷ ጥረት የራሷን ወንበር ይዛ በዓለም መድረክ ላይ በኩራት መቀመጧን ትሬቨር ኖዋህም ሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ በሚገባ መስክረዋል። በለሚ ታደሰ #EBC#ebcdotstream#GERD#TrevorNoah#MiaMottley#Adwa#AfricaRising