TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15321 · Dec 9

#go#game_engine#game_engine_2d#game_engine_3d#game_engine_development#game_engine_framework#gameengine#go#golang Kaiju Engine is a fast, modern 2D/3D game engine written in Go and powered by Vulkan, designed for simplicity and high performance. It runs on Windows, Linux, Android, and is working on Mac support. Kaiju offers much faster rendering speeds and lower memory use than popular engines like Unity, making game development quicker and more efficient. It uses Go’s garbage collector to help prevent common programming errors, improving stability. You can write games directly in Go, and the engine supports local AI integration and a flexible UI system using HTML/CSS. Although the editor is still in development, the engine itself is production-ready, offering a powerful tool for developers who want speed and simplicity. https://github.com/KaijuEngine/kaiju

Results

2 similar posts found

Search: #ipdc

当前筛选 #ipdc清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52997 · 04/04/2026, 03:22 AM

የመደመር አንቀፅ አምራች ኢንዱስትሪው ለአንድ ሀገር አጠቃላይ የውስጥ ምርት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያደርጋል ሲባል በቀጥታ ከሚኖረው አስተዋጽዖ በላይ ነው፡፡ በሌሎች ዘርፎች ላይ በሚኖረው ተጽዕኖ የሚያበረክተውም አስተዋጽዖ ከፍተኛ ነው። የተሻለ ገቢ ያለው ማኅበረሰብ ለመፍጠር ለሚደረገው ርብርብም ዋነኛው የትኩረት ዘርፍ የአምራች ዘርፍ ነው፡፡ አምራች ኢንዱስትሪውን ወደ ከፍታ የማምጣትና የማበልጸግ ጉዳይ፣ ከኢኮኖሚና ከማኅበራዊ ጥቅሙ ባለፈ፣ ደኅንነትንና ሉዓላዊነትን ከማስከበር አንጻርም ሚናው ከፍተኛ ነው። በሌሎች ሀገራት አምራች ኢንዱስትሪ ላይ ጥገኛ ሆኖ፣ ራስን ሳይችሉ፣ ሉዓላዊ ሀገርነን ማለት ቀልድ ነው፡፡ የመደመር መንግሥት ገፅ 197 Ethiopian Broadcasting Corporation #IPDC#Ethiopia#industry#Medemer

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #54139 · 04/30/2026, 01:13 PM

የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በመሠማራት "የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች" እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ ************** የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በመግባት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች የተመቻቸው ልዩ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ጥሪ አቀረቡ። በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶች ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቢገቡ ለሀገርም ሆነ ለራሳቸው የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚችሉም ኃላፊው ጠቁመዋል። የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማና የኮርፖሬሽኑ የሕግ መምሪያ ኃላፊ አቶ ታሪኩ አዱኛ ከኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ሥራዎችንና የቀጣይ አቅጣጫዎችን አስመልክተው ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ማኑፋክቸሪንግን፣ ቴክኖሎጂን፣ ሎጅስቲክስንና የነፃ ንግድ ቀጠናን በአንድ ላይ አቀናጅተው የያዙ መሆናቸውም በውይይቱ ተመላክቷል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት መስፈርቱን የሚያሟሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት እንዲቀየሩ እየተደረገ ሲሆን፣ እስካሁንም 12ቱ ፓርኮች .....https://web.facebook.com/share/p/1DyCgYJedA/ #EthiopiaSEZ#IPDC#EconomicReform#Industrialization#InvestInEthiopia#ManufacturingAfrica