TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #22 · 7 сеп.

Дорогие студенты Mathshub! Спасибо за поддержку идеи помогать друг другу❤️ Мы получили уже более 20 заявок от более продвинутых студентов, желающих помочь начинающим с нуля✨ В ближайшее время мы присвоим вам в Discord роль «helpers», которая будет отображаться в вашем профиле. А теперь хотим понять, кому нужна помощь и поддержка хелпера — если вам нужна помощь более продвинутого студента, то, пожалуйста: 1. Зайдите в Discord на наш канал #python-и-математика-интенсив 2. Найдите последний закрепленный пост про набор в мини-группы 3. Оставьте под этим постом реакцию "палец вверх👍🏻" 4. Ожидайте от нас распределения на группы) Идея объединяться в группы не обязательна для всех. Она актуальна только для желающих поддержку от более продвинутых студентов. Если вам не актуально, то можете не обращать внимание на это сообщение😌 Спасибо!

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #amanfissehation

当前筛选 #amanfissehation清除筛选

የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን አስከሬን የክብር ሽኝት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው *********** በኢትዮጵያ የግል የቴሌቭዥን ስርጭት ታሪክ ፈር ቀዳጅና ስማቸው በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው የኢቢኤስ ቴሌቭዥን መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አማን ፍሥሐጽዮን አስከሬን የክብር ሽኝት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከናወነ ይገኛል። በክብር ሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን የሕይወት ታሪክ፣ ለኢትዮጵያ ሚዲያ ዕድገት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እና በሥራቸው ለብዙዎች ምሳሌ የነበሩባቸው የሕይወት ምዕራፎች እየተዘከሩ ነው። አቶ አማን የኢትዮጵያን ማንነትና ባህል ከዘመናዊው የሚዲያ ቴክኖሎጂ ጋር በማቀናጀት፣ ላለፉት 18 ዓመታት በሀገሪቱ የሚዲያ ኢንዱስትሪ ላይ የማይረሳ ታሪካዊ አሻራ ያሳረፉ ስኬታማ ሥራ ፈጣሪ ነበሩ። በመታሰቢያ መርሐ ግብሩ ላይ የቤተሰብ አባላት፣ ወዳጅ ዘመዶች፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አንጋፋና ወጣት ጋዜጠኞች፣ የጥበብ ሰዎች፣ አድናቂዎቻቸውና የቅርብ የሥራ ባልደረቦቻቸው ተገኝተዋል። የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን የሥርዓተ ቀበር ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት በቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር የሚፈጸም ይሆናል። በሕይወት አበበ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#AmanFissehation#EBS