TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #22 · 7 сеп.

Дорогие студенты Mathshub! Спасибо за поддержку идеи помогать друг другу❤️ Мы получили уже более 20 заявок от более продвинутых студентов, желающих помочь начинающим с нуля✨ В ближайшее время мы присвоим вам в Discord роль «helpers», которая будет отображаться в вашем профиле. А теперь хотим понять, кому нужна помощь и поддержка хелпера — если вам нужна помощь более продвинутого студента, то, пожалуйста: 1. Зайдите в Discord на наш канал #python-и-математика-интенсив 2. Найдите последний закрепленный пост про набор в мини-группы 3. Оставьте под этим постом реакцию "палец вверх👍🏻" 4. Ожидайте от нас распределения на группы) Идея объединяться в группы не обязательна для всех. Она актуальна только для желающих поддержку от более продвинутых студентов. Если вам не актуально, то можете не обращать внимание на это сообщение😌 Спасибо!

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #labourlaw

当前筛选 #labourlaw清除筛选

አዲስ የሕግ ትርጉም፦ የሥራ ውል ማቋረጥ እና የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ********************* የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 3ኛ ሰበር ሰሚ ችሎት፣ አንድ ሠራተኛ ያለ በቂ ምክንያት ከሥራ ሲቀር ስለሚወሰድ እርምጃ ቀደም ሲል ተሰጥቶ የነበረውን የሕግ ትርጉም በመለወጥ አዲስ ውሳኔ አሳልፏል። ሰባት ዳኞች የተሰየሙበት ይህ ችሎት ከመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የሕግ ትርጉም የሰጠ ሲሆን፣ በዚህም መሠረት አንድ ሠራተኛ ለተከታታይ አምስት የሥራ ቀናትና ከዚያ በላይ ያለ በቂ ምክንያት ከሥራ ገበታው ላይ ከቀረ፣ አሠሪው ምንም ዓይነት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳይጠበቅበት የሥራ ውሉን ወዲያውኑ ማቋረጥ ይችላል። ይህ አዲስ ውሳኔ "አሠሪው ለእያንዳንዱ ለቀረበት ቀን ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት" በሚል ቀደም ሲል ተሰጥቶ የነበረውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሙሉ በሙሉ የሻረ ነው። አዲሱ የሕግ ትርጉም የሥራ ዲሲፕሊንን ለማስከበርና የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነትን ግልጽ በሆነ መንገድ ለመምራት ታቅዶ የተሰጠ በመሆኑ፣ በማንኛውም የፍትሕ አካል ዘንድ እንደ አስገዳጅ ሕግ ሆኖ ያገለግላል። ከመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀድሞው አሠራር ቀሪ ሆኖ በአዲሱ ትርጉም መሠረት ውሳኔዎች የሚሰጡ ይሆናል። በብርቱካን አስናቀ #Ethiopia#LabourLaw#FederalSupremeCourt#LegalRuling