TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #7 · 18 авг.

Добрый день, дорогой студент интенсива! 🎲 Это дружеское напоминание о втором занятии с Анной Чувилиной “Решение задач по программированию на блок-схемах” сегодня 18 августа в 19:00 (мск). ❗️ ВНИМАНИЕ ССЫЛКА: встреча пройдет по ссылке на трансляцию Ждем в 19:00 (мск)! 📝По просьбе преподавателя Анны просим подготовить к занятию бумагу с ручкой или редактор на ноутбуке. Не забудьте подписаться на: — Наш Youtube-канал — Канал в Discord#python-и-математика-интенсив, там будут обсуждения и объявления Если есть вопросы, писать в Discord/Telegram или на [email protected]

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #africaunity

当前筛选 #africaunity清除筛选

የላይቤሪያው ፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ******************* ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ የቆዩት የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ፕሬዝደንቱ በኢትዮጵያ ባለፉት ቀናት ያደረጉትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ማለዳ ሽኝት ተደርጎላቸዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ሽኝት አድርገውላቸዋል። ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በቅኝ ግዛት ያልተገዙ፣ ለአኅጉሪቱ ነፃነትና አንድነት ድምፅ በመሆን ከጋራ የጽናት ታሪክ የሚመነጭ ጥልቅና ዘመናትን የተሻገረ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት ናቸው። የአሁኑ የፕሬዝደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ የሥራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያጠናክራል። በአስማረ ብርሃኑ #EBC#Ethiopia#Liberia#Diplomacy#OfficialVisit#AfricaUnity#BilateralRelations#AddisAbaba