TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #7 · 18 авг.

Добрый день, дорогой студент интенсива! 🎲 Это дружеское напоминание о втором занятии с Анной Чувилиной “Решение задач по программированию на блок-схемах” сегодня 18 августа в 19:00 (мск). ❗️ ВНИМАНИЕ ССЫЛКА: встреча пройдет по ссылке на трансляцию Ждем в 19:00 (мск)! 📝По просьбе преподавателя Анны просим подготовить к занятию бумагу с ручкой или редактор на ноутбуке. Не забудьте подписаться на: — Наш Youtube-канал — Канал в Discord#python-и-математика-интенсив, там будут обсуждения и объявления Если есть вопросы, писать в Discord/Telegram или на [email protected]

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #asellawindfarm

当前筛选 #asellawindfarm清除筛选

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ ግብርናን ለማዘመን እና የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያለው ፋይዳ የጎላ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ምርቃት ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የልማት ዝርጋታና የኢነርጂ አማራጮች ለአካባቢው አርሶ አደሮች የኑሮ ጥራት መሻሻልና ለኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአሰላ፣ ለአርሲ እና ለአጎራባች የምስራቅ ሸዋ ነዋሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት፣ አርሲ በእርሻ ምርታማነቱ ቢታወቅም፣ የነበረበት የውስጥ ለውስጥ መንገድ እጥረት ትልቅ ፈተና መሆኑን አንስተዋል። አዲሱ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የገነባው ከ27 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ለንፋስ ኃይል ማመንጫው ግልጋሎት ከመስጠት ባሻገር ለአካባቢው ግብርና መዘመን መሠረት የሚጥል መሆኑን ገልጸዋል። መንገዱ ከኮምባይነሮችና ትራክተሮች በተጨማሪ ትራንስፖርትን ተደራሽ በማድረግ ምርትን በፍጥነት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ለማድረስ ያግዛል ብለዋል። የአርሶ አደሩ ምርት እንዳለ ለገበያ ከመቅረብ ይልቅ በቅርብ ርቀት በሚገኙ አግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ገብቶ፣ ተቀናብሮ፣ እሴት ተጨምሮበት እንዲወጣ በማድረግ የተሻለ ገቢ ለማስገኘት እንደሚሠራ ገልጸዋል። በየአካባቢው በመንግሥት የተጀመሩ በርካታ ፕሮጀክቶች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገላቸው በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኙ አውስተው፤ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሠረት የመጣሉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በንፍታሌም እንግዳወርቅ #Ethiopia#Arsi#AsellaWindFarm#EthiopiaDelivers#AbiyAhmed#EBC

ኢትዮጵያ ጨለማን ለመግፈፍና በንፋስ ኃይል ብርሃን እየፈጠረች ነው ************** ኢትዮጵያ ጨለማን ለመግፈፍና በንፋስ የብርሃን መንገድ ለመራመድ በአሸጎዳ፣ አዳማና አይሻ የጀመረችውን ጉዞ አሁን አሰላ ላይ ደግማዋለች። ይህን አስመልክተው መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያም ሆነች አፍሪካ በ21ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽና ከዚያ በኋላ የሚመኙት ዕድገት ተፈጥሮን በማይጎዳና ከተፈጥሮ ጋር በስምምነት የሚከናወን መሆኑን ያሳያል ብለዋል። ፕሮጀክቱ 100 ሜጋ ዋት ንጹሕ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያመነጭ ሲሆን፣ እያንዳንዳቸው 3.46 ሜጋ ዋት ኃይል የሚያመነጩ 29 ተርባይኖች አሉት። ሙሉ ዜናውን… https://web.facebook.com/share/p/1CaDVyfbGU/ #Ethiopia#CleanEnergy#WindPower#AsellaWindFarm#GreenEnergy#Sustainability