TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #7 · 18 авг.

Добрый день, дорогой студент интенсива! 🎲 Это дружеское напоминание о втором занятии с Анной Чувилиной “Решение задач по программированию на блок-схемах” сегодня 18 августа в 19:00 (мск). ❗️ ВНИМАНИЕ ССЫЛКА: встреча пройдет по ссылке на трансляцию Ждем в 19:00 (мск)! 📝По просьбе преподавателя Анны просим подготовить к занятию бумагу с ручкой или редактор на ноутбуке. Не забудьте подписаться на: — Наш Youtube-канал — Канал в Discord#python-и-математика-интенсив, там будут обсуждения и объявления Если есть вопросы, писать в Discord/Telegram или на [email protected]

Hashtags

Резултати

Пронајдени 6 слични објави

Пребарај: #landslide

当前筛选 #landslide清除筛选

በጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ የሟቾች ቁጥር 70 ደረሰ ******************* በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች በደረሰው ድንገተኛ የመሬት ናዳ የሟቾች ቁጥር 70 መድረሱን የክልሉ መንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል። የአገልግሎቱ ኃላፊ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በአራት ወረዳዎች በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት የደረሰው ጉዳት አሁንም እየተጣራ መሆኑንና ቁጥሩ ከዚህም ሊጨምር እንደሚችል አመልክተዋል። በአደጋው ሳቢያ ከ3,480 በላይ ዜጎች ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፣ በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ ሙላትን ጨምሮ 190 ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። መንግሥት በአሁኑ ወቅት የሟቾችን አስክሬን የመፈለግና ተጎጂዎችን ከስጋት ቀጠና የማንሳት ሥራ እያከናወነ ይገኛል። ለተጎጂዎች በወረዳ፣ በዞንና በክልል ደረጃ ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ መጀመሩን የገለጹት ኃላፊው፤ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ዜጎች እንዲሁም በጎ አድራጎት ድርጅቶች በጋሞ ዞን አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽሕፈት ቤት የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000321312865 ድጋፍ በማድረግ ከወገኖቻችሁ ጎን እንድትቆሙ በማለት ጥሪ አቅርበዋል። በተመስገን ተስፋዬ #ጋሞ#ኢትዮጵያ#Gamo#Landslide#Ethiopia

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ ******************* የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተትና የጎርፍ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡና ለተጎዱ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት፣ለኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ልባዊ መጽናናትን ተመኝተዋል። ፕሬዝዳንቱ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦችና በጉዳቱ ለተጎዱ ወገኖች ሁሉ ያላቸውን ጥልቅ ስሜትና አጋርነት ገልጸዋል። ሶማሊያ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ጎን በጽናት እንደምትቆምም ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ አረጋግጠዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Somalia#Solidarity#Landslide

Borkena

@borkena · Post #5972 · 10.03.2026 г., 19:36

በጋሞ ዞን ከ30 በላይ ሰዎች ህይወታቸው አለፈ የጋሞ ዞን አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት፣ በተለይም በደጋማ አካባቢዎች በተከሰተ የናዳና የጎርፍ አደጋ የ30 ወገኖቻችን ህይወት በማለፉ የዞኑ አስተዳደር የተሰማውን መሪር ሀዘን ገልጿል። ​በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸውን ባጡ ወገኖቻችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን የገለጸው ዞኑ፤ ለአደጋው ሰለባ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶችና ለመላው የዞኑ ህዝብ መጽናናትን ተመኝቷል። ​አስተዳደሩ በአሁኑ ወቅት በአደጋው የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳትና ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን፤ ህዝባችንም መሰል ተፈጥሯዊ አደጋዎች ከመከሰታቸው በፊት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ መልዕክቱን አስተላልፏል። #Ethiopia#Gamo#landslide#ዜና#ኢትዮጵያ#ቦርከና_ዜና

#Russia#Landslide#Dagestan#NaturalDisaster#ClimateAnomalies#climate#destruction#anomaly#climatecrisis#weather 🇷🇺Россия: Гигантский оползень длиной в несколько километров обрушился на Дагестан 🚨16 апреля 2026 года в горном селе Нижние Убекимахи Левашинского района Дагестана произошел массивный оползень. 🌊 Огромная масса камней и земли, протянувшаяся на несколько километров, обрушилась со склона горы и частично перекрыла местную реку Нахер. Тонны почвы и камней скатились в русло реки, создав серьезную угрозу локальных наводнений в нижележащих районах. В настоящее время под угрозой находятся до семи домов. ☔ Катастрофа была вызвана длительными сильными дождями, которые идут в регионе с конца марта. ✅ К счастью, по предварительным данным, пострадавших и погибших нет. 🌧️ Весенние дожди продолжают создавать серьезные проблемы в горных районах Дагестана.