TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #7 · 18 авг.

Добрый день, дорогой студент интенсива! 🎲 Это дружеское напоминание о втором занятии с Анной Чувилиной “Решение задач по программированию на блок-схемах” сегодня 18 августа в 19:00 (мск). ❗️ ВНИМАНИЕ ССЫЛКА: встреча пройдет по ссылке на трансляцию Ждем в 19:00 (мск)! 📝По просьбе преподавателя Анны просим подготовить к занятию бумагу с ручкой или редактор на ноутбуке. Не забудьте подписаться на: — Наш Youtube-канал — Канал в Discord#python-и-математика-интенсив, там будут обсуждения и объявления Если есть вопросы, писать в Discord/Telegram или на [email protected]

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #mbzuai

当前筛选 #mbzuai清除筛选

ዕውቀትና ቴክኖሎጂ የተጣመሩበት የሙሐመድ ቢን ዛይድ ኤአይ ዩኒቨርሲቲ ******************************* የዓለም የኢኮኖሚና የቴክኖሎጂ አድማስ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) መሪነት አዲስ መልክ እየያዘ ይገኛል። ይህንን ተለዋዋጭ እውነታ ቀድማ የተረዳችው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣ በአቡ ዳቢ የሙሐመድ ቢን ዛይድ ኤአይ ዩኒቨርሲቲን (MBZUAI) በመገንባት ለዘርፉ መሠረት የሚጥል ሥራ እያከናወነች ነው። ተቋሙን ልዩ የሚያደርጉት ነጥቦች፦ መገኛ፦ በአቡ ዳቢ መስዳር ሲቲ (Masdar City) የሚገኝ ስትራቴጂካዊ የምርምር ማዕከል ነው። ልዩነት፦ በዓለም የመጀመሪያው በኤአይ (AI) ምርምር ላይ ብቻ ያተኮረ ዩኒቨርሲቲ ነው። ተደራሽነት፦ በአሁኑ ወቅት ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡ ከ300 በላይ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎችን እያሰለጠነ ይገኛል። ትኩረት፦ በኮምፒውተር ቪዥን፣ በማሽን ለርኒንግ እና በተፈጥሮ ቋንቋ ማቀነባበሪያ (NLP) ዘርፎች ላይ ያተኩራል። አቅም፦ የከፍተኛ ፍጥነት ኮምፒውቲንግ (Supercomputing) እና ዘመናዊ የላብራቶሪ መሣሪያዎችን የታጠቀ ነው። የኢትዮጵያ ቀጣይ እርምጃ፦ ኢትዮጵያም ይህንን ዓለም አቀፋዊ የቴክኖሎጂ አቅጣጫ በመከተል፣ በዓለም ሁለተኛው የሆነውን የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ እንደምታስገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መግለጻቸው ይታወሳል። ወጣቶችን ለነገው የቴክኖሎጂ ውድድር ማዘጋጀት የወቅቱ ወሳኝ ተግባር በመሆኑ፣ የሚቋቋመው ዩኒቨርሲቲ ለሀገርና ለትውልዱ ያለው ፋይዳ እጅግ የላቀ እንደሚሆን ይጠበቃል። #EthiopianBroadcastingCorporation#UAE#AI#University#MBZUAI#Ethiopia#TechNews

Opportunities with Zula

@opportunities_zula · Post #1228 · 10.02.2026 г., 15:41

MBZUAI Summer Internship 2026 in UAE 🇦🇪 (Fully Funded) Apply: https://opportunitiescorners.com/mbzuai-research-internship/ ✔️Open to all Nationals ✔️No IELTS ✔️No Fee. The Program Covers Airfare, Accommodation, Stipend, Visa, Airport Transfer, Insurance, Activities, Trip to Abu Dhabi and Dubai Downtown. Deadline: 28th Feb 2026 #MBZUAI#Summerinternship#UAE#Research#OpportunitiesCorners#AbuDhabi#UGRIP