TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #7 · 18 авг.

Добрый день, дорогой студент интенсива! 🎲 Это дружеское напоминание о втором занятии с Анной Чувилиной “Решение задач по программированию на блок-схемах” сегодня 18 августа в 19:00 (мск). ❗️ ВНИМАНИЕ ССЫЛКА: встреча пройдет по ссылке на трансляцию Ждем в 19:00 (мск)! 📝По просьбе преподавателя Анны просим подготовить к занятию бумагу с ручкой или редактор на ноутбуке. Не забудьте подписаться на: — Наш Youtube-канал — Канал в Discord#python-и-математика-интенсив, там будут обсуждения и объявления Если есть вопросы, писать в Discord/Telegram или на [email protected]

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #nationalelection

当前筛选 #nationalelection清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5839 · 24.02.2026 г., 06:49

ኢሕአፓ የፓርቲ አባሉ መታሰሩን ገለፀ። የጋሞ ዞን የኢሕአፓ ሰብሳቢ እና የአርባ ምንጭ ከተማ የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርላማ እጩ አቶ ሰለሞን ሳዳ በጸጥታ አካላት ታስረው መለቀቃቸውን የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። ፓርቲው በትብብሩ፣ በምርጫ ቦርድ ብርቱ ክትትል ከሰዓታት የአፈና እስር በኋላ መለቀቃቸውን በመግለፅ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን አመስግኗል። አቶ ሰለሞን በሌሊት ታፍነው መውረዳቸውን የገለፀው ኢህአፓ፣ እጩው ያለመከሰስ መብት ያለው መሆኑን የዞኑ ሰብሳቢም እንደሆነ አስታውቋል። የመንግስት ካድሬዎች ራሱን ከእጩነት እንዲያገል ከዚህ በፊት በንብረቶቹ ላይ የማቃጠል አደጋ አድርሰውበት ነበር ተብሏል። የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ-ኢህአፓ እጩዎችን በዚህ መንገድ ማሰር፣ ማስፈራራት ተጠናክሮ መቀጠሉ እንደሚያሳዝነው ገልጿል። ከዚህ በፊት አባላቶቹ በተደጋጋሚ መታሰራቸውን ያስታወቀው ፓርቲው፣ የፓርቲ እጩዎችን እያሰሩ፣ እያስፈራሩ መልቀቅ እና ማሳደድ ጤናማ አይደለም ሲል ተቃውሟል። #Ethiopia#news#EPRP#ዜና#NationalElection#EthiopianPolitics

የፖሊሲ አማራጮች ክርክር፦ የግብርናው ዘርፍ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ********************** ኢዜማ፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ ኢሶዴፓ እና ብልፅግና ፓርቲ በሀገሪቱ የግብርና ፖሊሲ ዙሪያ የሚያደርጉትን ጥልቅ ክርክር ነገ ቅዳሜ ምሽት በኢቢሲ (EBC) ይጠብቁ። የትኛው ፓርቲ ለኢትዮጵያ ግብርና የተሻለ መፍትሔ አለው? ነገ ምሽት እንዳያመልጥዎ #Ethiopia#NationalElection#AgriculturePolicy#EBC#Debate#ምርጫ2018