TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #7 · 18 авг.

Добрый день, дорогой студент интенсива! 🎲 Это дружеское напоминание о втором занятии с Анной Чувилиной “Решение задач по программированию на блок-схемах” сегодня 18 августа в 19:00 (мск). ❗️ ВНИМАНИЕ ССЫЛКА: встреча пройдет по ссылке на трансляцию Ждем в 19:00 (мск)! 📝По просьбе преподавателя Анны просим подготовить к занятию бумагу с ручкой или редактор на ноутбуке. Не забудьте подписаться на: — Наш Youtube-канал — Канал в Discord#python-и-математика-интенсив, там будут обсуждения и объявления Если есть вопросы, писать в Discord/Telegram или на [email protected]

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #presidenterdogan

当前筛选 #presidenterdogan清除筛选

የኢትዮ-ቱርክዬ ስትራቴጂካዊ አጋርነት አዲስ ምዕራፍ ************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ጋር በሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ይህ በሁለቱ ሀገራት በመሪዎች ደረጃ የተደረገው ምክክር በኢትዮጵያ እና በቱርክዬ መካከል ለዘመናት የዘለቀውንና በታሪክ የተፈተነውን ወዳጅነት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገረ ነው። የመሪዎቹ ውይይት በስትራቴጂካዊ የትብብር መስኮች ላይ ትኩረት ያደረገ ጥልቅ የሐሳብ ልውውጥ ተካሂዶበታል። ሁለቱ መሪዎች የሀገራቱን የጋራ ጥቅም የሚያስከብሩ አጋርነቶችን ይበልጥ ለማሳደግ ያላቸውን ፅኑ ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልዕክታቸው፥ ይህ ዘላቂ ግንኙነትና በስትራቴጂካዊ መስኮች የተጀመረው ጠንካራ ትብብር የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የሚያስተሳስረውን ወዳጅነት ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ሙሉ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል። ይህ ታሪካዊ ግንኙነት ለሁለቱም ሀገራት ብልፅግና ብቻ ሳይሆን ለቀጣናዊ ሰላምና መረጋጋትም ያለው ፋይዳ የላቀ እንደሚሆን ይጠበቃል። #Ethiopia#Turkiye#PMAbiyAhmed#PresidentErdogan#Diplomacy#StrategicPartnership#AddisAbaba#Ankara