TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #7 · 18 авг.

Добрый день, дорогой студент интенсива! 🎲 Это дружеское напоминание о втором занятии с Анной Чувилиной “Решение задач по программированию на блок-схемах” сегодня 18 августа в 19:00 (мск). ❗️ ВНИМАНИЕ ССЫЛКА: встреча пройдет по ссылке на трансляцию Ждем в 19:00 (мск)! 📝По просьбе преподавателя Анны просим подготовить к занятию бумагу с ручкой или редактор на ноутбуке. Не забудьте подписаться на: — Наш Youtube-канал — Канал в Discord#python-и-математика-интенсив, там будут обсуждения и объявления Если есть вопросы, писать в Discord/Telegram или на [email protected]

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #temesgentiruneh

当前筛选 #temesgentiruneh清除筛选

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ ***************** ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) አዘጋጅነት በተከናወነው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ በመገኘት ከመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች፣ ከኢንቨስትመንት አጋሮችና ከእምነቱ ተከታዮች ጋር በአንድነት አሳልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በእስልምና አስተምህሮ አብሮ መብላትና መረዳዳት ትልቅ ሥፍራ የሚሰጠው እሴት መሆኑን ገልጸው፤ “ጎረቤቱ ርቦት እርሱ ጠግቦ የሚያድር ከኛ አይደለም” የሚለው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮ ለሰው ልጅ ክብር መስጠትን፣ ርኅራኄንና የጋራ ደስታን በተግባር መተርጎም እንደሚገባ የሚያሳይ ሕያው የሕይወት ስንቅ መሆኑን አብራርተዋል። የዕለቱ የኢፍጣር መርሐ ግብር የኢትዮጵያን የብዝኃነት ውበት፣ አብሮነትና አንድነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በኢኮኖሚው ዘርፍ የሚመዘገበው ስኬት ትርጉም የሚኖረው በታላቅ የፍቅርና የመተሳሰብ ሰንሰለት ተሳስረን ለትውልድ የምትተርፍ ጠንካራ ሀገርን በጋራ መገንባት ስንችል መሆኑን አስገንዝበዋል። ብልጽግና የሚረጋገጠው እንዲህ ባሉ የዳበሩ ማኅበራዊ እሴቶች ጭምር መሆኑን በመጠቆም ለሁሉም የእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም የረመዳንና የኢባዳ ጊዜ እንዲሆንላቸው ምኞታቸውን ገልጸዋል። #EBC#Ethiopia#TemesgenTiruneh#Iftar#Ramadan2026#UnityInDiversity