@borkena · Post #6014 · 13.03.2026 г., 21:12
የጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ያስነሳው ስሞታ ፤ አማራ ባንክ አተረፍኩ ማለቱ ፤ የተበከለ በርበሬ እና በድሬዳዋ የታፈነው አክቲቪስት https://youtu.be/6b1O6LsLSc0#Ethiopia#EthiopianNews#Gamo#AmharaBank#toxinberbere#Amharic#ዜና
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #175 · 30 окт.
В прошлом посте говоря "Все вызовы теперь одинаковы" я несколько слукавил. Всё-таки есть в этом зоопарке версий некоторая несовместимость вызов которой просто так не унифицировать. Эти моменты вынесены в отдельный модуль QtCompat (compatibility). Там не так много функций но они довольно полезны. Этот модуль содержит унификаци модуля shiboken2, функций loadUi, translate и несколько переименованных функций классов или изменённую сигнатуру аргументов и возвращаемых значений. Это единственное исключение из правила когда вам потребуется где-то изменить свой код кроме импортов и этот код не похож на обычный код PySide2. Например, в PyQt4 и PySide есть метод QHeaderView.setResizeMode Для PyQt5 и PySide2 они были благополучно переименованы в QHeaderView.setSectionResizeMode Чтобы применить этот метод следует использовать такой код from Qt import QtCompath header = self.horizontalHeader() QtCompat.QHeaderView.setSectionResizeMode(header, QtWidgets.QHeaderView.Fixed) Унификация загрузки UI файлов: # PySide2 from PySide2.QtUiTools import QUiLoader loader = QUiLoader() widget = loader.load(ui_file) # PyQt5 from PyQt5 import uic widget = uic.loadUi(ui_file) # Qt.py from Qt import QtCompat widget = QtCompat.loadUi(ui_file) Хорошо что таких моментов не много и их легко запомнить. Полный список можно посмотреть в таблице. #qt#tricks
Пребарај: #amharabank
@borkena · Post #6014 · 13.03.2026 г., 21:12
የጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ያስነሳው ስሞታ ፤ አማራ ባንክ አተረፍኩ ማለቱ ፤ የተበከለ በርበሬ እና በድሬዳዋ የታፈነው አክቲቪስት https://youtu.be/6b1O6LsLSc0#Ethiopia#EthiopianNews#Gamo#AmharaBank#toxinberbere#Amharic#ዜና
@borkena · Post #6003 · 13.03.2026 г., 10:14
አማራ ባንክበስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ። አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት በስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዘገቡንና አጠቃላይ ሀብቱ 52.76 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታወቀ። በቅርቡ በአንዳንድ ሚዲያዎች የተሰራጩ ዘገባዎች የባንኩን አሁናዊ ሁኔታ ያላሳዩና የተሳሳቱ መረጃዎችን ለህዝብ ያቀረቡ ሆነው ተገኝተዋል ያለው ባንኩ፤ ይህን አጋጣሚ የባንኩን እውነታዎችና ግልፀኝነት ለማሳወቅ እንደሚጠቀምበት ባወጣው መግለጫ ገልጿል። እንደ ባንኩ ገለጻ፤ የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ እስከ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ 37.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የ2017 ዓ.ም አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል መፈጸሙን አስታውቋል። ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ ከ9.9 ቢሊዮን ብር በላይ ከብድር መሰብሰብ መታሉን የጠቀሰው አማራ ባንክ፤ በአሁኑ ሰዓት የተለየ የጥሬ ገንዘብ እጥረት የሌለበት መሆኑን አስታውቋል። ይህን ችግር ከፈታው ከአንድ ዓመት በላይ ሁኗል ሲልም ገልጿል። ባንኩ፣ በዲጂታል አነስተኛ ብድር ከ5.1 ቢሊዮን ብር በላይ የሰጠ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 90 በመቶው ለሴት ተበዳሪዎች የቀረበ መሆኑን እንዲሁም በአጠቃላይ ከ240 ሺህ በላይ ደንበኞች የዲጂታል አነስተኛ ብድር ተጠቃሚ መሆናቸውን በመግለጫው አመላክቷል። የባንኩ መግለጫ፣ የአምስት ዓመት የስትራቴጂያዊ ዕቅዱን በተግባር እያስፈጸመ እንደሚገኝ ጠቅሶ፣ የዚህ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ አካል በሆነው አዲስ መዋቅር መሰረት፣ ከየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ የደመወዝ ስኬል ተግባራዊ መደረጉን ገልጿል። #Ethiopia#AmharaBank ##Ethiopian_news#ባንክ#አማራ_ባንክ#ዜና#ቦርከና_ዜና