TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #270 · 9 јул.

От многопоточных вычислений переходим к распределённым. То есть вычисления, происходящие на нескольких компьютерах. Конечно, в зависимости от задачи, вы можете взять готовые решения вроде CGRU или Deadline для рендеринга, charm4py или Dask для ML, или замутить что-то на AWS С2. Но хотелось бы чего-то попроще, попитоничней что ли) А ведь в Python есть средства "из коробки" для синхронизации нескольких процессов на разных хостах. Вот простой пример кода, который синхронизирует работу двух процессов на разных компьютерах. В этом случае используется процесс-посредник, который является синхронизирующим сервером. В примере создаётся некий Manager, который шарит общую для клиентов очередь. Все подключившиеся могут что-то в неё писать или забирать. В моём коде один процесс что-то "считает" и складывает в очередь, другой забирает и продолжает какие-то свои "расчёты". Если у вас есть несколько машин, то можете попробовать это запустить по сети (нужно заменить 'localhost' на IP-адрес сервера). Но и на локальной машине сработает. Gist 🌎 #libs#source#tricks

Резултати

Пронајдени 5 слични објави

Пребарај: #getachewreda

当前筛选 #getachewreda清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5355 · 26.11.2025 г., 00:39

Getachew Reda’s Head-to-Head Interview: Deflection, Denial and the Shielding of Prime Minister Abiy Ahmed. Read more. https://borkena.com/2025/11/25/getachew-redas-head-to-head-interview-deflection-denial-and-the-shielding-of-prime-minister-abiy-ahmed/#Ethiopia#GetachewReda#politics

Borkena

@borkena · Post #5834 · 23.02.2026 г., 15:00

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ውሳኔ በጽኑ ተቃወመ። የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ዛሬ የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአከራካሪ የምርጫ ክልሎች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ ሕገ-መንግሥቱንና የፕሪቶሪያውን ስምምነት የጣሰ ነው ሲል በጽኑ ኮንኗል። የትግራይ ሕዝብ በከፈለው መስዋዕትነት የተገነባውን ሕገ-መንግሥታዊና ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በመጣስ፣ በትግራይ ሕገ-መንግሥታዊ ወሰን ላይ አደጋ የሚጥል ውሳኔ መተላለፉን መግለጫው ገልጿል። ​የትግራይ ሕዝብ ድምፅ በሌለበትና ባልተወከለበት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የተላለፈው ይህ ውሳኔ፣ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በግልጽ የጣሰ ነው ብሏል። ​ይህ "አደገኛ" የተባለው ውሳኔ የሚያስከተለው ዘርፈ-ብዙ መዘዝ ግምት ውስጥ ገብቶ በአስቸኳይ እንዲታረምና ዳግመኛ ግምት እንዲሰጠው ጊዜያዊ አስተዳደሩ በጽኑ ጠይቋል። በተመሳሳይ መልኩ የትግራይ የቀድሞ የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአከራካሪ የምርጫ ክልሎች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ የሀገሪቱን ሰላም ይበልጥ የሚያውክ ነው ሲሉ ተቃውመዋል። ጌታቸው ​ውሳኔዎቹ የሀገሪቱን ሰላም ይበልጥ ከማወክ እና ከማናጋት ውጭ ሌላ ፋይዳ ወይም ትርጉም ይኖራቸዋል ብለው እንደማያምኑ ገልፀዋል። #Ethiopia#Tigray#GetachewReda#Ethiopiannews#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5975 · 11.03.2026 г., 14:35

ክሱን በፍቃዳቸው አቋረጡ። እነ አቶ ጌታቸው ረዳ በምርጫ ቦርድ ላይ የመሰረቱትን ክስ አነሱ የዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ላይ መስርተውት የነበረውን ክስ በገዛ ፈቃዳቸው ማንሳታቸውን ለፍርድ ቤት አስታውቀዋል። ​ ከሳሾች ክሱ አሁን ባለው ሁኔታ ውጤት እንደማያመጣ በማመናቸው በፈቃዳቸው አንስተዋል ተብሏል። ክሱ በመነሳቱ ምክንያት ቀደም ሲል በቦርዱ ውሳኔ ላይ ተጥሎ የነበረው የጊዜያዊ እገዳ ትዕዛዝ ተሰርዟል። ​ በዚህም መሰረት የምርጫ ቦርድ ያስተላለፈው ውሳኔ በቀጥታ ተፈጻሚ ይሆናል። ​​#Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopian_news#news#houseoffederation#GetachewReda#NBE#ዜና#ምርጫ#ጌታቸውረዳ