TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #310 · 22 фев.

Сегодня будет самый "двоичный" ("двойковый"? "двушный"? "двойственный"?) момент на вашем веку 🤩 Больше двоек в дататайме вы не застанете! Успейте поймать момент! Будете показывать эпичный скриншот своим внукам))) 🥸 Для продуманных (ленивых): код на скрине, который сработает только сегодня и только 1 раз! ⏱ Открывайте окошки с часами и вперёд! #offtop

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #csos

当前筛选 #csos清除筛选
Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21294 · 03.02.2026 г., 12:55

News: #Election Board holds national consultation on security ahead of 7th general election The National Election Board of #Ethiopia (#NEBE) has held a national consultation on constituency-level security ahead of the 7th general election, the board said in a statement. The meeting, held on 2 February 2026, brought together Presidents of Regional States, Mayors of City Administrations, senior security officials, representatives of national political parties, and civil society organizations (#CSOs). NEBE Chairperson #Melatwork Hailu said the board is preparing for the 7th general election by incorporating lessons from the 6th election and subsequent post-election consultations. Biruk Wondwossen, head of NEBE’s Operations Department, presented constituency-level peace and security reports collected from regional states and security agencies, categorised as Green, Yellow, or Red. Political parties and CSOs shared their assessments, while regional .... Read more: https://addisstandard.com/?p=54954

ምርጫውን ለመታዘብ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ************** ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረጉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፣ ዕጩዎችን እና መራጮችን የመመዝገብ፣ የፓርቲዎችን በጀት የማስተዳደር እና የምርጫ ክርክሮችን የማመቻቸት ሥራዎች በስኬት መከናወናቸውን ገልጸዋል። በመላ ኢትዮጵያ የመራጮች ትምህርት እንዲሰጡ ለ169 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ፈቃድ የተሰጠ ሲሆን፣ ምርጫውን ለመታዘብ ደግሞ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል። እስካሁን በብሔራዊ ደረጃ 7 የምርጫ ክርክሮች የተካሄዱ ሲሆን፣ በቀጣይ በክልል መገናኛ ብዙኃን ጭምር የሚተላለፉ ክርክሮች እንደሚቀጥሉ ታውቋል። ለዚህም ለፖለቲካ ፓርቲዎች የነፃ የአየር ሰዓት ድልድል ተደርጎ እየተሠራበት ይገኛል ብለዋል ሰብሳቢዋ። ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚደረገውን የገንዘብ ድጋፍ በተመለከተ እስካሁን 81 ሚሊዮን ብር ክፍያ መፈጸሙን ሰብሳቢዋ ጠቁመዋል። ምርጫውን ለመዘገብም ወደ 37 መገናኛ ብዙኃን ፈቃድ መውሰዳቸውንም ነው ሰብሳቢዋ የጠቀሱት። የዕጩዎች እና የመራጮች ምዝገባ በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት በትክክል መከናወናቸው ተገልጿል። ምርጫ ቦርድ ቀጣይ የሥራ ምዕራፎችን ውጤታማ ለማድረግ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሰብሳቢዋ አረጋግጠዋል። በለሚ ታደሰ #Ethiopia#generalelections#Observers#VoterEducation#CSOs#PoliticalParties#NEBE#EBC