TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← () => "翠楼屋"

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

查找相似内容

Source channel @lambdaexpression · Post #310 · 2月13日

by iPhone13 Pro #摄影

Hashtags

Results

找到 7 条相似帖子

搜索 #wolkait

当前筛选 #wolkait清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5739 · 2026/01/21 04:24

የኦህዴድ ብልጽግና ሥርዓት ከህወሃት ጋር የዶለተው ሴራ ወልቃይትን አሳልፎ ለመስጠት ነው https://shorturl.at/HyQCa#Ethiopia#Politics#Wolkait

Borkena

@borkena · Post #5348 · 2025/11/25 17:30

ከወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር የማንነት ጥያቄዎች በተመለከተ የሚሰጡ አደናጋሪ መግለጫዎችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ. ሙሉውን ያንብቡ https://shorturl.at/kbW8i#Ethiopia#Wolkait#Amhara

Borkena

@borkena · Post #5671 · 2026/01/01 15:15

Why the World Misunderstands Wolkait and Raya. Read more. https://borkena.com/2026/01/01/ethiopia-why-the-world-misunderstands-wolkait-and-raya/#Ethiopia#Wolkait#Raya#politics

Borkena

@borkena · Post #5837 · 2026/02/23 21:21

ከወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የተሰጠ መግለጫ በዛሬዉ ዕለት ማለትም የካቲት 16/2018 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ የምርጫ ክልሎች በተመለከተ የይገባኛል ጥያቄ እስኪፈታ የሁመራ፣ የአዲረመጥ፣ የኮረም ኦፍላ፣ የጠለምት እና የራያ አላማጣ ምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልል ዉጪ ሆነዉ ለብቻቸዉ በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቁጥር ፌደም/አፌ/5/13138 ለቦርዱ በጻፈው ደብዳቤ በማስታወስ የተሰጠዉ ውሳኔ ይፋ ማድረጉ የማህበረሰቡ የዘመናት ጥያቄ እና አቤቱታ ምላሽ ለመስጠት የተወሰደ እንደ አንድ በጎ እርምጃ እንደሆነ ተመልክተናል። 2013 ዓ.ም በተካሄደዉ 6ኛዉ አገራዊ ምርጫ አከባቢው ከትህነግ አገዛዝ ነፃ ቢወጣም የመምረጥ እና መመረጥ ህገ መንግስታዊ መብቱ ሳይረጋገጥ ቀርቷል። በመሆኑም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በአገር ደረጃ ውክልና ሳይኖረው፣ የዜግነት መብቱ ሳይጎናፀፍ እና በጀት ሳያገኝ መቆየቱ ይታወቃል። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ አከባቢ ከደርግ ውድቀት ማግስት የኢፌዴሪ ህገ መንግስት ከመፅደቁ በፊት 1984 ዓ.ም በጉልበት፣ የማህበረሰቡ ፍላጎት እና አሰፋፈር ግምት ውስጥ ሳያስገባ (Unlawful and Forceful Annexation) በኋላ ትግራይ ክልል የሆነው ክልል አንድ (Region-1) የተካለለ መሆኑ ግልጽ ነው። ይህም የሽግግር ቻርተሩ አንቀፅ 13 እና አዋጅ 7/1984 በመጣስ ከህግ ውጭ የተፈፀመ ነበር፡፡ በመቀጠል በአገሪቱ ተንሰራፍቶ የነበረዉ ህዉሓት መር አንባገናነዊ የኢህአዴግ መንግስት በማህበረሰቡ ላይ በርካታ ግፍ እና በደል እየፈፀመ መቆየቱ የአደባባይ ሐቅ ነው። ማህበረሰቡ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ የማንነት እና ወሰን ኮሚቴ በማደራጀት ህጋዊ በሆነ መንገድ ለሚመለከተዉ አካል ጥያቄ ማቅረቡ ይታወሳል። እንዲሁም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ህዝብ ከነፃነት ማግስት አማራዊ ማንነቱን ህጋዊ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲቋጭ በተለያየ መንገድ ሲጠይቅ ቆይቷል። በመሆኑ የፌደሬሽን ምክር ቤት ከትግራይ ክልል ውጪ በመሆን አከባቢዎቹ ምርጫ እንዲያደርጉ የተወሰነው ውሳኔ ተገቢ ነው ብለን እናምናለን፡፡ ይህ የመምረጥ እና መመረጥ መብት በኢፌድሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 38 በግልፅ የተደነገገ መብት ነው፡፡ እንዲሁም ይህ የውሳኔ ኃሳብ በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አንቀፅ 10/4 የተቀመጠ ነው፡፡ ነገር ግን በትግራይ ክልል ለመስራት የተቋቋሙ እንደ እነ ስምረት ያሉ የትግራይ ፓርቲዎች ‹‹ህገ መንግስታዊ ስርዓት አልበኝነት የሚያውጅ›› በማለት መፈረጃቸው እጅግ የሚያሳዝን ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ ይህም የዜጎች ህገ መንግስታዊ እና ዴሞክራሲዊ መብት የሚነጥቅ እና ኢ-ፍትኃዊ የሆነ አቋም በመሆኑ የሚወገዝ ተግባር ነው፡፡ በመጨረሻ ከፌደሬሽን ምክር ቤት በተፃፈዉ ደብዳቤ መሰረት ምርጫ ቦርዱ ይፋ ያደረገዉ ዉሳኔ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማንነት ጥያቄ ከግምት ውስጥ በማስገባትና ለወደፊቱ የህዝቡ ድምፅ የሚከበርበት በር ከፋች የሆነ ውሳኔ ብቻ ሳይሆን ውሳኔዉ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን የተወሰደ በጎ እርምጃ መሆኑ፤ የህውሓት ጸረ ሰላም አቋም እና አደናቃፊ የሆነ አሉታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በፌደራል ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል ምክር ቤት ጨምሮ ህጋዊ ውክልና እንዲኖረዉ አበክረን እንጠይቃለን። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የካቲት 16/2018 ዓ.ም. ሁመራ #Ethiopia#news#Wolkait#Tegede

Borkena

@borkena · Post #5835 · 2026/02/23 17:02

የፌደሬሽን ምክር ቤት በወልቃይት እና ራያ ጉዳይ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና ያስከተለው ውዝግብ https://youtu.be/6-VMdjC00-s?si=WaToTw2UC25ZoUKO#Ethiopia#News#Wolkait#humera#Raya#Tigray#ዜና

Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21746 · 2026/03/17 11:12

#Op_ed: Reinstating Western #Tigray: Path to peace, national stability The #Pretoria Peace Agreement, signed in November 2022, was hailed as a turning point in ending #Ethiopia’s war in Tigray. While hostilities have largely ceased, Gebremichael Negash highlights that full implementation remains elusive, particularly regarding Western Tigray. He explains that #Wolkait, #Kafta_Humera, and #Tsegede remain under #Amhara and federal control, with displaced populations unable to return. Gebremichael notes, “Restoration of these districts is not a matter of negotiating identity claims but a legal obligation under the peace agreement.” The author emphasizes that the stakes extend far beyond Western Tigray: "Successful implementation is not merely a regional matter; it is a national imperative.” https://addisstandard.com/?p=55884

Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21370 · 2026/02/11 12:55

News: #Amhara security bureau alleges #TPLF, #Eritrea involvement in ongoing conflicts The Amhara Regional State Peace and Security Bureau has alleged that ongoing conflicts in the Amhara region and elsewhere in #Ethiopia are receiving what it described as “leadership and logistical support from #Mekelle and #Asmara,” referring to the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and Eritrean government. In a statement released yesterday, the bureau said the public “must understand the reality” that the fighting is not only against groups it characterized as “extremists” but also involves what it described as internal and external actors. The statement further alleged that a group seeking control over the areas of #Wolkait, #Telemt, and #Raya had assigned what it called a mission to “internal extremist forces” and was mobilizing them to advance that objective. According to the bureau, the strategy aims to create conflicts across various zones and districts to... Read more: https://addisstandard.com/?p=55148