TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← YxVM‘s NOTICE

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @yxvmcom · Post #21 · Nov 10

#Features 我们打开了一项新的功能,此功能目前处于测试阶段,我们将此功能命名为 AnyLAN,你可以使用它快速的建立内网,并且不消耗你的公网流量。 目前此功能分为2个场景: 1. 同节点内网 2. 不同节点内网(2个节点或以上) 我们这里提供一份简易的教程供大家参考:https://yxvm.com/index.php?rp=/knowledgebase/2/How-to-use-AnyLAN.html 需要开启此功能,你必须购买相应产品(目前免费) LAN (必须同节点持有2个以上VPS才可购买): https://yxvm.com/cart.php?pid=44&promocode=DLCH0P1DN7 AnyLAN(必须俩个或以上节点持有VPS才可购买):https://yxvm.com/cart.php?pid=45&promocode=83YHPHA6QG *LAN 限速500Mbps AnyLAN限速100Mbps

Hashtags

Results

2 similar posts found

Search: #esslce

当前筛选 #esslce清除筛选
JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #178 · 06/29/2025, 08:28 PM

#ESSLCE#Schedule ነገ የሚጀመረው የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዙር የፈተና መርሐግብር በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ይቆያል። ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው። ለሁሉም የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች መልካም ፈተና ይሁንላችሁ ሲል JIFAR CAREER ልባዊ ምኞቱን ይገልፃል

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #181 · 07/07/2025, 09:45 PM

#ESSLCE #SocialScience #Schedule የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የፈተና መርሐግብር: በወጣው መርሐግብር መሰረት ነገ ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ እና የሒሳብ ትምህርት ፈተናዎች በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃዎች ይሰጣሉ። በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና፤ ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም ይቆያል።