TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14699 · May 12

#typescript#agent#browser_use#computer_use#electron#gui_agents#mcp#mcp_server#vision#vite#vlm Agent TARS is a powerful tool that helps automate tasks using AI. It integrates with many tools and can handle complex tasks like web scraping and data analysis. This makes it easier to manage workflows and reduces errors. Users can automate tasks in just a few steps, making it very efficient. Agent TARS also supports advanced browser operations and has a user-friendly desktop app, which makes it easy to use for anyone. Overall, it helps users save time and work more efficiently. https://github.com/bytedance/UI-TARS-desktop

Results

81 similar posts found

Search: #moe

当前筛选 #moe清除筛选
JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #248 · 09/14/2025, 01:29 PM

#MoE : 1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል። መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው። @Jifarsupport

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #173 · 06/12/2025, 05:02 PM

#MoE የመውጫ ፈተና የአምስተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 6/2017 ዓ.ም) ፈተናው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራምች በሁለት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦ ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-5:00 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ9:00-12:00 ሰዓት ውድ የጅፋር CARRER ቤተሰቦች እንዲሁም በነገው እለት ለምትፈተኑ የጅማ ዩኒቨርስቲ DVM ተማሪዎች መልካም ፈተና ይሁንላቹህ ጅፋር CAREER

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #160 · 05/05/2025, 06:02 PM

#📣REMEMBER #MoE በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡ ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #44 · 09/06/2024, 06:11 PM

#MoE የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል። የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል። Source:@tikvahethiopia

Hashtags

123•••67
PreviousPage 1 of 7Next