TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15331 · Dec 14

#c_lang#bk7231#bk7231n#bk7231t#bl602#home_assistant#iot#ln882h#mqtt#smart_home#tasmota#tuya#w600#w601#w800#w801#wifi#xr809 OpenBeken is a free Tasmota-like firmware for Tuya devices with chips like BK7231T/N, BL602, W600, ESP32, and 20+ others, adding MQTT, Home Assistant auto-discovery, OTA updates, scripting, sensors, power metering, and RGB LED control. Download ready binaries, flash easily via GUI tools or UART, and use a 700+ device database with guides. You gain cloud-free smart home control, easy local setup without AP mode, lower power use, and full customization for reliable automation. https://github.com/openshwprojects/OpenBK7231T_App

Results

81 similar posts found

Search: #moe

当前筛选 #moe清除筛选
JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #248 · 09/14/2025, 01:29 PM

#MoE : 1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል። መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው። @Jifarsupport

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #173 · 06/12/2025, 05:02 PM

#MoE የመውጫ ፈተና የአምስተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 6/2017 ዓ.ም) ፈተናው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራምች በሁለት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦ ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-5:00 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ9:00-12:00 ሰዓት ውድ የጅፋር CARRER ቤተሰቦች እንዲሁም በነገው እለት ለምትፈተኑ የጅማ ዩኒቨርስቲ DVM ተማሪዎች መልካም ፈተና ይሁንላቹህ ጅፋር CAREER

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #160 · 05/05/2025, 06:02 PM

#📣REMEMBER #MoE በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡ ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #44 · 09/06/2024, 06:11 PM

#MoE የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል። የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል። Source:@tikvahethiopia

Hashtags

123•••67
PreviousPage 1 of 7Next