TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15417 · Jan 16

#shell OpenCode now supports Claude Max/Pro subscriptions through the `opencode-anthropic-auth` plugin, allowing you to use your Claude subscription with both Claude Code and OpenCode in your terminal. This integration works with Gentleman.Dots, a complete development environment configuration that includes Neovim with AI assistants, multiple shells (Fish, Zsh, Nushell), terminal multiplexers (Tmux, Zellij), and various terminal emulators. You can install it via Homebrew or direct download across macOS, Linux, and Android platforms. The setup includes an interactive TUI installer that automatically configures your preferred tools, plus a Vim Mastery Trainer for learning editor shortcuts through progressive lessons and boss fights. This gives you a fully integrated AI-powered coding environment optimized for terminal-based development workflows. https://github.com/Gentleman-Programming/Gentleman.Dots

Hashtags

Results

2 similar posts found

Search: #esslce

当前筛选 #esslce清除筛选
JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #178 · 06/29/2025, 08:28 PM

#ESSLCE#Schedule ነገ የሚጀመረው የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዙር የፈተና መርሐግብር በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ይቆያል። ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው። ለሁሉም የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች መልካም ፈተና ይሁንላችሁ ሲል JIFAR CAREER ልባዊ ምኞቱን ይገልፃል

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #181 · 07/07/2025, 09:45 PM

#ESSLCE #SocialScience #Schedule የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የፈተና መርሐግብር: በወጣው መርሐግብር መሰረት ነገ ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ እና የሒሳብ ትምህርት ፈተናዎች በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃዎች ይሰጣሉ። በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና፤ ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም ይቆያል።