TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← IT news | Tg Bots

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

유사한 콘텐츠 찾기

소스 채널 @phpdevelopersuz · Post #2264 · 1월 15일

#Respect_Subyektiv #Nocomment #Ogoxlik Oqko'ngil xalqimizning soddaligidan foydalanib qolishga urinayotgan, va afsuski ko'pincha buning uddasidan ham chiqayotgan soxta "click hodimlari" va OLX sotuvchilari haqida haqiqatlar fosh qilindi. Ushbu videoni ko'ring, peshona teringiz mahsuli bo'lgan haqqingizni birovga oldirib qo'yish xavfidan ogoh bo'lib qo'ying. Sodda xalqimiz bunday o'g'rilillarga chuv tushmasliklari uchun o'z yaqinlaringizni ogoh qiling va ushbu videoni ulashing. P/s. Oxirgacham diqatlik bilan ko'ring. MAMONT bo'lishdan saqlaning. @infoTUIT

결과

2개의 유사한 게시물이 발견되었습니다

검색: #esslce

当前筛选 #esslce清除筛选
JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #178 · 2025. 06. 29. PM 08:28

#ESSLCE#Schedule ነገ የሚጀመረው የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዙር የፈተና መርሐግብር በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ይቆያል። ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው። ለሁሉም የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች መልካም ፈተና ይሁንላችሁ ሲል JIFAR CAREER ልባዊ ምኞቱን ይገልፃል

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #181 · 2025. 07. 07. PM 09:45

#ESSLCE #SocialScience #Schedule የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የፈተና መርሐግብር: በወጣው መርሐግብር መሰረት ነገ ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ እና የሒሳብ ትምህርት ፈተናዎች በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃዎች ይሰጣሉ። በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና፤ ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም ይቆያል።