TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
Inhoud
Postinhoud
ለቱርክዬ ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በ2007 የተሰጠው ታሪካዊ ዕውቅና ******************** የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለቱርክዬ ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን የክብር ዶክትሬት መስጠቱ ይታወሳል ምክንያት፦ ለአፍሪካ ሰላም፣ ለዲሞክራሲና ለኢኮኖሚ ዕድገት ላበረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ። ዕውቅናው የተሰጠበት ቀን፦ ጥር 14 ቀን 2007 ዓ.ም #EthiopianBroadcastingCorporation#Ebcdotstream#Ethiopia#Turkiye#Diplomacy