TGTGInsightаналитика telegramLIVE / telegram public index
← [404] — программирование

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Найти похожее

Источник @procode404 · Post #3552 · 29 апр.

​➗Правильная структура в React проекте — [18:26] Поговорим о том, как должны разделяться системы в проекте и как их правильно расположить, чтобы важные части проекта было просто найти. В видео разбираются три структуры: Feature-sliced, Atomic design и ещё один авторский вариант. После просмотра вы поймёте, как важно, чтобы файлы проекта лежали по своим папкам. Перейти к просмотру #видео#web

Результаты

Найдено 81 похожих постов

Поиск: #moe

当前筛选 #moe清除筛选
JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #248 · 14.09.2025, 13:29

#MoE : 1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል። መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው። @Jifarsupport

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #173 · 12.06.2025, 17:02

#MoE የመውጫ ፈተና የአምስተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 6/2017 ዓ.ም) ፈተናው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራምች በሁለት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦ ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-5:00 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ9:00-12:00 ሰዓት ውድ የጅፋር CARRER ቤተሰቦች እንዲሁም በነገው እለት ለምትፈተኑ የጅማ ዩኒቨርስቲ DVM ተማሪዎች መልካም ፈተና ይሁንላቹህ ጅፋር CAREER

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #160 · 05.05.2025, 18:02

#📣REMEMBER #MoE በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡ ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡

Hashtags

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #44 · 06.09.2024, 18:11

#MoE የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል። የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል። Source:@tikvahethiopia

Hashtags

123•••67
НазадСтр. 1 из 7Вперёд