TGTGInsightintelligence telegramLIVE / telegram public index
← Writing Way

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Trova contenuti simili

Canale sorgente @WritingWay · Post #1069 · 13 gen

MA TU COMUNICHI O TRASMETTI? 🎙📡 #videotips#video ✅Un conto è usare una lingua, un altro un linguaggio. Che differenza c’è? ✅Un conto è comunicare, un altro trasmettere. Tu vuoi comunicate o trasmettere? Ne parlo nel mini video. @writingway

Risultati

2 post simili trovati

Cerca: #esslce

当前筛选 #esslce清除筛选
JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #178 · 29/06/2025, 20:28

#ESSLCE#Schedule ነገ የሚጀመረው የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዙር የፈተና መርሐግብር በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ይቆያል። ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው። ለሁሉም የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች መልካም ፈተና ይሁንላችሁ ሲል JIFAR CAREER ልባዊ ምኞቱን ይገልፃል

JIFAR CAREER

@JIFAR1 · Post #181 · 07/07/2025, 21:45

#ESSLCE #SocialScience #Schedule የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የፈተና መርሐግብር: በወጣው መርሐግብር መሰረት ነገ ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ እና የሒሳብ ትምህርት ፈተናዎች በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃዎች ይሰጣሉ። በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጠው የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና፤ ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም ይቆያል።