የቅርብ ጊዜ ልጥፎች
ገጽ 4 ከ 15 · 169 ልጥፎች
ታትሟል ዲሴም 2
ከአራት አመት በፊት የተጻፈ በፌስቡክ ትውስታ ድጋሚ ለማጋራት ወደድኩ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ እያለሁ ሂሳብ፣ አከባቢ ሳይንስ ፣ ጋሞቶ ዶና እና ስፖርት እንዲሁም ስዕል ከአንደኛ እስከ አራተኛ ክፍል ያስተማሩኝ ቲቸር ዩፋይሳ የሚባሉ መምህር ናቸው። በሳምንት ከሶስት ወይም አራት ክፍለ ግዜዎች ውጪ አብዛኛውን ግዜያችንን ያሳለፍነው ከእርሳቸው ጋር ነው። አንዱ ክፍለ ግዜ አልቆ ሲደወል በሉ አሁን ሂሳብ ደብተራችሁን አውጡ ብለው ሌላኛው ክፍለ ግዜያቸውን ይቀጥላሉ። ከአንደኛ እስከ አራተኛ ክፍል የርሳቸው ሀላፊነት የነበርነው የ C ክፍል ተማሪዎች ነበርን A እና B እንዲሁም D ክፍል የየራሳቸው መምህራን ነበራቸው። በዚህም ምክንያት ይመስለኛል ቲቸር ኡፋይሳ ሁላችንንም የክፍላቸው ተማሪዎች ጥንቅቅ አድርገው ያውቁናል። ለምሳሌ ክፍል ውስጥ ጸብ ከተነሳና ጥፋተኛው ማን እንደሆነ ማጣራት ከፈለጉ የሚጠይቁት አበሰብ የሚባል የክፍላችን ጨዋ እና ሁሉን ነገር በአንክሮ የሚከታተል ልጅ ነው። አበሰብ ተጠርቶ የመሰከረው ነገር ላይ የሚከራከር አልነበረም። በሌላ በኩል ደግሞ ጥቁር ሰሌዳችን ላይ ማስታወሻ ጽፈው እንድንገለብጥ ካዘዙን በኋላ ማስረዳት ለመጀመር መጨረሴን የሚያዩት እኔን ነው(በወቅቱ የክፍሉ ቀርፋፋ ጸሐፊ እኔ ነቀርኩ) እንዲሁም ማን በየትኛው ክፍለ ግዜ ቶሎ እንደሚገባው ማን ቀስ እንደሚል በሚገባ ያውቃሉ። የሚያጎርሱንም በምንችለው ልክ ነበር። ዛሬ ያነሳኋቸው የ Yordanos Almaz Seifu "መንገደኛ አንድ" መጽሃፉ ላይ ስለ ትምህርት አሰጣጣችን ድክመት ከጀርመኑ የመዋለ ህጻናት ጉብኝቱ ጋር እያነጻጸረ ባወሳበት ገጹ "በሌላ በኩል ደግሞ መምህሮቻችን ይሠሩበት ከነበረው ሁኔታ እና ከሚያገኙት ክፍያ አንጻር እኛ ከእነርሱ የተሻልን ዜጎች እንድንሆን ሲጥሩ እንዲኖሩ እና ያለበቂ እርካታ እያለፉ እንደሆነ ይሰማኛል። በተለይም የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ መምህሮቻችን ከዕውቀት በላይ እውነት፣ከቁጥር በላይ ሥነምግባርን እና የሀገር ፍቅር አሻራቸውን ተማሪዎቻቸው ላይ ለማተም ሲተጉ እና በሕይወት እያሉ ፣ ገጣሚ ደበበ ሰይፉ እንዳለው ' የእጃቸውን ዘገር' ለመበተን ሲጥሩ እንደነበር አስታውሳለሁ።"(መንገደኛ አንድ-ገጽ 52/*17/) ላለው ዮርዲ እኔም መምህር ኡፋይሳን አስታውሳለሁ ለማለት ነው። አብረውን በሚቆዩት ረጅም ከፍለግዜያቸው ከአካዳሚክ ትምህርት ይልቅ ስነምግባርን መግበውናል። እንደማስረጃ በክፍላችን ውስጥ አንድ ተማሪ በተደጋጋሚ ከክፍል ከቀረና የሰፈሩ ልጆች እንደተመመ ከነገሩን ከመምህር ኡፋይሳ ጋር በሰልፍ ሆነን እቤቱ ድረስ በመሄድ እንጠይቀው ጸሎት እናደርግለትም ነበር(ልጆች እኛቤት መጥተው እንዲያ እንዲያደርጉ በታመምኩ ብዬ ተመኝቼ አውቃለሁ። ክፍል ውስጥ ያለ ሁሉም ተማሪ ሁለት እስክሪብቶ ይዞ ትምህርት ቤት እንዲመጣ እና እስክሪብቶ የገነፈለበት ተማሪ ባገኘ ግዜ እንዲሰጠው ይነግሩን ነበር። ስለዚህም አንድ ተማሪ ትርፍ እስክሪብቶ ያለው ሲል እኔ እኔ እያልን እንሽቀዳደማለን። ከሁሉም የማልረሳው፤ በአንድ ወቅት መምህራችን ለተከታታይ ሁለት ቀናት ከትምህርት ቤታችን ቀሩ።ያው ሁሉን በሚባል ደረጃ እርሳቸው ስለሚያስተምሩን ትምህርት ሳንማር ዋልን። በሶስተኛው ቀን ግን ከሰፈራቸው ልጅ መታመማቸውን ሰማን። ልክ የወደቤት ሰዓት ሲደርስ ተሰልፈን ቤታቸው ሄድን ተማሪ ሲታመም እንደምናደርገው ጸለይንላቸው። ቲቸር ዩፋይሳ ያኔ ባልገባኝ ምክንያት አለቀሱ(አሁን ሲገባኝ የዘሩት በቅሎ ቢያዩ ነው) የተማሪዎቻችሁ ነገር የሚገዳችሁ መምህራን ሁሉ ምስጋናዬን እነሆኝ።🙏 አሻም! @Hasab_2016
ታትሟል ኖቬም 22
ሰውዬው ሳይሆን የተገነባው ስርአት ብርቱ ይሆናል። ምናልባት የነ ናፖልዮን ስህተት ይሄ ይመስለኛል። ሀገር የመለወጥ ቀናይነታቸው የሚጎመዥ እና ሊደረስበት የማይቻለው እንጂ ከእነሱ የመነጨ እንደሆ የማያስቡ የጦር ሀይሎች መገንባት። በጉዞ ላይ ሙሴን የመሆን ሞኝነት። (የእስራኤል መሪ ሙሴ ሳይሆን እግዜር ነውና፣ እግዜር የሌለው ሙሴ ምንድነው?) ስልጣን፤ የትኛውም አይነት ስልጣን የሚመነጨው ከተመሪው ነው። ለምሳሌ ንጉስ የማይከሰሰው ንጉስ አይከሰስም ሰማይ አይታረስም ብሎ በሚያምን ህዝብ ውስጥ ነው። አንባ ገነን ባለ ስልጣን የሚመራው ህዝቡ የሚያርፍበትን ጅራፍ የሚቋቋም ደንዳና ልብ ሲኖረው ነው። ስልጣን ከሃይል መንጭቶ አያውቅም። ለመኖር ሲል ሀይልን ይሁን ብሎ ከመቀበል እንጂ። ስለዚህ ስልጣኑን በሀይሉ ያመጣ የሚመስለው ንጉስ ሁሉ የጊዜ ጉዳይ እንጂ ሀሳቡን ሩቅ እያየ ከቅርብ መና ሆኖ ይቀራል። (ምንም ያህል ቢያይል) ስለዚህ የግድ ሰዎች ስልጣኑ ውስጥ ድርሻ እንዳላቸው የሚያምን እና ያን እንደሚያከብር የሚያሳይ። እየፈጸመ ያለው ሀሳብ የራሱ ሳይሆን የእነሱ መሆኑን የሚናገር መሪ ያስፈልጋል። በርግጥ ይሄ ቀላል የሆነ ፖለቲካው ጥበብ አይደለም😁 "ቡና እየጠጣህ ነው መሠለኝ፣ ይሄን እማ ቁጭ ብለን ማውራት አለብን፤ የት ነህ?"
ታትሟል ኖቬም 22
Hi! እንዴት ዋልክ? እንዴት ዋልሽ? አለሁ! ዛሬ ጥሩ የማንበብ mood ላይ ነኝ ብታይ! ምን እያደረክ ነው? እያነበብኩ! I see የማንበብ mood ላይ ከሆን አንድ ሐሳብ ላጋራሽ?! በደስታ😊 ናፖልዮንን ታውቂው ይሆን! በአውሮጳ ስሙ የገነነ ንጉሰ ነገስት ነበር። በታሪክ ጸሃፊያን የሚጎመዥ እና የሚጻፍ እልፍ ታሪክ ባለቤት ነው። በነገሰበት ዘመን የነበሩ ነገስታት ሁሉ በፍርሃት የሚሽቆጠቆጡለት ነበር ናፖልዮን ቦናፓርት። አንድ ግዜ አገልጋዩ ከእልፍኝ ስነስረዓት በፊት ቀደም ብሎ እንዲደርስ ይነግረዋል። ነገር ግን አገልጋዩ እጅግ ያርፍድና ናፖልዮን በንዴት ደሙ ይፈላል አገልጋዩ በደረሰ ጊዜም ለምን እንዳረፈደ በቁጣ ይጠይቀዋል። ይሄኔ አገልጋዩ "ነገስታቱ በር ላይ እየተጋፉ አላሳልፍ ብለውኝ" ብሎ ንዴቱን በፈገግታ አበረደው ይባላል። ናፖልዮን ነገስታት ከእልፍኙ ሊገቡ የሚጋፉበት ንጉሰ ነገስት ነበር። በእርሱ ዙርያ የተጻፉ መጻህፍት 200 ሺ ይደርሳሉ ይባላል። ስለ ታሪኩ ሲነሳ ሁለት አይነት ሰዎች ይስታዋላሉ። ፊታቸው የሚፈካ እና ፊታቸው የሚጠቁር። ናፖልዮን በነገሰበት ዘመን ህልሙ አንድ ነበር..."በአንድ ንጉሰ ነገስት ውስጥ ሆና ካልተዳደረች በቀር አውሮፓ ሰላም አታገኝም"ና በተለያየ ባህል እና ነገስታት የምትመራውን አውሮፓ አንድ አድርጎ ጦርነትን ማስቀረት። በዚህ አላማ ምክንያት ታሪኩ ሲነሳ ፊታቸው የሚፈካ ብዙ ነው። ጦርነትን ለማስቆም ብሎ ያደረጋቸው ጦርነቶች አውሮፓን ደም አቃብተዋል። እስካሁን ፈረንሳይን የጎሪጥ የሚያዩ ሀገሮች እና በጭካኔ የሚያነሷት እንዲኖሩ ምክንያት ሆናል። ናፖልዮን የጦርት አምካኝ ሳይሆን የጦር ሱሰኝነት ምሳሌ ነው ብለውም ታሪኩን የሚያጠለሹ። ፊታቸውን የሚያጠቁሩ ጥቂት አይደሉም። የሆነው ሆነ እና ልነግርሽ የፈለኩት ዋናው ነገር ታሪኩን ሳነብ ቴዎድሮስ ትዝ አለኝ። ባለ ጉንጉኑ ፣ የቋራው አንበሳ ፣ መቅደላ አፋፍ ላይ ያበራው የኢትዮጵያ ኮከብ ፣ ወንድ አንድ ሰው የተባለው ፣ መይሳው ካሳ። ናፖልዮን እና አጼ ታዎድሮስ በዋናነት ሁለት የሚያገናኛቸው ነገር ነበር። የመጀመርያው ሁለቱም ከደሃ ቤተሰብ የተገኙ ናቸው። ናፖልዮን የተማረው በመንግስት እየተደጎመ ነው። ጓደኞቹ ከዘመዶቻቸው ዘንድ ገንዘብ ሲላክላቸው እሱ ግን ዘመዶቹ ሊረዱት ባለመቻላቸውና ከጓደኞቹ በማነሱ በሐዘን በብስጭት ይኖር ነበር። አጼ ቴዎድሮስም የኮሶ ሻጭ ልጅ ነበር። ማንም ለንግስና ያሰበው አልነበረም። ለዚህ ጥሩ ምሳሌ በሽፍትነቱ ዘመን ከእቴጌ ምንትዋብ ዘንድ የነበር ወንድይራድ የሚባል አዝማች(ማዕረጉን እርግጠኛ አይደለሁም።) ያን የኮሶ ሻጭ ልጅ አንጠልጥዬ ባላመጣው ብሎ ንግስቱ ፊት ፎክሮ ሄዶ ዘምቶበት ነበር። ነገር ግን መይሳው ካሳ ጎበዝ ጦረኛ ነበር እና አሸነፈው እና መራራውን የኮሶ ፍሬ በእንብርክክ ፈጭቶ እንዲጠጣ በማድረግ የተዘባበተበትን ወንድይራድ ለሱሙ በማይመጥን ክብረ ነክ በሆነ መልክ እንዲሞት አደረገው። ሁለቱም የደሃ ልጆች። ቁጣቸው የጋለ፣ ሽንፈትን የማይወዱ እና ቆራጥ ቆፍጣና ጦረኞች ነበሩ። በድል ላይ ድል እያደረጉ በዙርያቸው ያሉ ጉልበተኞችን እንቅልፍ እንዲያጡ አድርገዋል። በነገሱ ጊዜም ከፍርሃታቸው የተነሳ የሚንቀጠቀጡላቸው ብዙ የጦር መሪዎች ነበሯቸው። ሁለተኛው የሚያመሳስላቸው የአወዳደቃቸው ነገር ነው። ከበደ ሚካኤል ታላላቅ ሰዎች በሚለው መጽሐፉ የናፖልዮን ውድቀት ሲያነሳ "....ነገር ግን ናፖሌዎን ይህን ከመሠለ ከፍ ካለ ክብር ለይ ተቀምጦ በማየታቸው በዘመኑና በዙሪያው የነበሩት ሰዎች በልባቸው ጥልቅ የሆነ ቅናት ተፈጥሮ ነበር፤ የሚታዘዙትም በፍርሃት ነበር። ነገር ግን ናፖሌዎን የሚፈራ ሰው መሆኑ ቀርቶ ስለ ታማኝነትና ስለ ውለተኝነት ብቻ ሊያገለግሉት የሚገባቸው የሆነበት ሰዓት በደረሰ ጊዜ ፍቅራቸው ወደ ጠላትነት ተለወጠ።" ሲል ይገልጸዋል። ናፖልዮን በነገሰበት ዘመን ሁሉ ከሀይሉ የተነሳ እና ካለመሸነፉ እንጂ አላማውን ደግፈው የታመኑለት ጥቂት ነበሩ። የውድቀጡ ጉድጓድ በተጫረ ጊዜ ምሰው የሚያሰፉት ገፍትረው ሊጥሉት እና ሊቀብሩት በቦታውም ለመንገስ የሚመኙ የራሱ ወገኖች ነበሩ። ወንድሞቹ ሳይቀር ካስከመጣቸው ከፍታ ላይ ሆነው የሱን ማማ ተመኝተዋል። ሊያወርዱት እና በቦታው ከፍ ሊሉ ቋምጠዋል። እርግጥ የነበረው ግርማ ሞገስ ክብር እና ዝና ለኔም የሚያስብልና የሚያስመኝ ነበር። ነገር ግን እርሱ የደረሰበትን ማማ ለመመኘት ያስቻላቸው ከፍታ ላይ ያወጣቸው እርሱ ራሱ ናፖልዮን ቦናፓርት መሆኑን ዘንግተው ኑሮ ሊጥሉት ሲታገሉ ይዘውት ወድቀዋል። አጼ ቴድሮስ ለሀገሩ ቀናኢ ነበር። ኢትዮጰያ በስልጣኔ ከፍ ብላ ከሩቅ እንደሚሰማቸው የነናፖልዮን ሀገራት ሁሉ ስሟ እና ክብሯ ገናና እንዲሆን ይመኝ ነበር። ለዚህም ሳይታክት ሌተ ቀን ይለፋል። ሆኖም ግን ዝናና ክብር አብረውት ባሉ ባለ ሟሎች ዘንድ የተፈራ እንጂ የተወደደ አልነበረም። አጼ ቴዎድሮስ ከፍ ባለ ቁጥር ክፍታውን ሊቀሙ የሚሹ ብዙ ነበሩ። ከእንግሊዝ ጋር በነበረው ጦርነት። የመይሳውን የሞት መንገድ ለእንግሊዞች ጠርገው እያደላደሉ የመጡት የራሱ ወገኖች ናቸው። በላይ ሲሄድ በታች ጦርነት እያነሱ ሀይሉን ያደክሙት ነበር። መቅደላ እስኪደርስ ድረስ። ሽንፈት የማይወደው እና ከጠላቶቹ ጭብት ውስጥ ትንፋሹን በጁ ነጥቆ በገዛ ጥይቱ እስኪሞት ድረስ! ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን ስሌ ስንብቱ "የቴዎድሮስ ስንብት ከመቅደላ" በተሰኘው ግጥሙ ስያነሳ አጼ ቴዎድሮስ እንዴት መከዳት እንዳጎሳቆለው እንዲህ አስፍሮታል። "መች ትተርፊያለሽ አትዮጵያ፣ ህዋስሽ አብሮኝ ካልሰራ አንገትሽ ብቻ መቅደላ አፋፍ ወጥታ ብታበራ የቀረ ሰራ አካላትሽ በየጢሻው ተዘርሮ ከአባት በወረስሽው ንፍገት ነብዞ ደንዝዞ ተቀብሮ በአጉል ወጌሻ ታጅሎ እጅና እግርሽ ታሽቶ ዝሎ እኔን ለጥንባንሳ ጥሎ ከደቀቀ ከደከመ ክንድሽ አልነሳ ካለ ሞት እንጂ ለኔስ ምን አለ?" ይህም ሀገሩ አብራው ብትሆን ሩቅ ከሆነ ህልሞ ይደርስ ይችል እንደነበር ነገር ግን ህዋሷ አብሮ ባለመሥራቱ ተግባር የሌለው ሀሳብ ብቻ ሆኖ እንደቀረበት ያመልካች ነው። በአጠቃላይ ናፖልዮን እና አጼ ቴዎድሮስ እንግዲህ ጥቂት ብልጭ ብለው ከሚጠፉ ነገር ግን እድሜ ልካቸውን እያየናቸው ከምንቆያቸው ሲብለጨለጩ ከምናያቸው ከዋክብት በላይ ደጋግመን የምናነሳቸው አብሪ ኮኮቦችን ይመስላሉ። የበሩት ጥቂት ጊዜ ቢሆንም ተንቀሳቅሰዋልና በፈጠሩት ለውጥ አለም ብልጭታቸውን ሲያነሳው ይኖራል! ጀግና አይሞትም አይደል የምንለው? "የሚከርም ነው። ያያዘሰክበት መንገድ 🤝" እንዲሁ 😊 የቴዎድሮስ ታሪክ ላይ ግን አንድ ተጨማሪ ነገር ማንሳት ፈልጋለሁ። ሁለቱን አያይዤ ከናፖልዮን ጋር እንዳነጻጽራቸው ያደረገኝ ዋና ምክንያት እሱ ስለሆነ። በሃይል ወይንም በጉልበታችን አልያም ልክ በማይገኝለት እውቀታችን የምንመራው ሀገር ከባድ እንደሆነ። ማለት ሰዎች በተፈጥሯቸው ሊያሸንፉን እንደሚፈልጉ ማመን አለብን። ስልጣኑ የመነጨው ከእነርሱ ጭምር እንደሆነ እንዲሰማቸው ማድረግ አለብን። ሀገሪቱ እየቀጠለች ያለችው እነርሱም ባዋጡት ጡብ እንጂ እኛ ባለን ፍላጎት ብቻ እንደሆነ እንዲሰማቸው ማድረግ የለብንም። ስልጣን ህዝብ የኔ ካላለው ከንቱ ነው። ማለት ሀሳብ ትክክል ቢሆንም ባይሆንም ህዝቡ የኔ ነው ካለ ሀሳቡና ስልጣን ይቀጥላል።
ታትሟል ኖቬም 22
A living legend. A person who made my profession great. A true Ethiopian. A pioneer who helped eradicate rinderpest from Africa. A fearless leader who stood before Colonel Mengistu for our veterinary infrastructure. A teacher who trained generations of animal health professionals. A field veterinarian who lived among the Boran pastoralists. A diplomat who secured Ethiopia's place in the World Organisation for Animal Health. A visionary who launched the continental fight against trypanosomiasis. A survivor who navigated the revolution with integrity. A Founder of Ethiopian Veterinary Association A nation-builder who directed our National Veterinary Services. A gold medalist honored for his extraordinary contributions to Ethiopia. The one and only Dr. Solomon Hailemariam its such an honor to stand beside you💙 @campus_voice_2016 #LivingLegend#EthiopianVeterinarian#VeterinaryHero
I am incredibly honoured and humbled to have been named the 1st Runner-up in the Single Photo category of the COHESA One Health Photo Competition 2025! My photograph, "Risks of poor waste management," was taken along the banks of the Akaki River here in Addis Ababa, Ethiopia. It captures a stark reality for a local community that relies on this water for their livestock and vegetable production. This image is more than a moment in time; it is a visual story of the silent threat posed by industrial contaminants and poor waste disposal, which endangers the health of animals, the people who depend on them, and the environment we all share. . This recognition is a powerful reminder of why the #OneHealth approach is so crucial. The health of people, animals, and our ecosystems is deeply intertwined, and we cannot protect one without safeguarding the others. I extend my sincere gratitude to the COHESA project consortium—International Livestock Research Institute (ILRI), CIRAD, and ISAAA AfriCenter —for this platform. I also want to congratulate all the winners and participants whose work beautifully illustrates the interconnectedness of our world. Let this image be a call to action for greater awareness and collaborative solutions to protect our shared environment. its Yared, your እጩ የእንስሳት ሐኪም! @campus_voice_2016 #OneHealth#COHESA#PhotographyForChange#PhotoCompetition#PublicHealth#EnvironmentalHealth#Ethiopia#LinkedInNewsEurope
ታትሟል ኖቬም 19
ታትሟል ኖቬም 10
Finally, I want to mention that the veterinary service in Ethiopia is under development and there are a lot of things that we lack to do a standard vet treatment. We don't have enough facilities to do a definitive diagnosis and also the medication we need for a favorable procedure, while these are still problems we have to work on making veterinarian service better for animals and VCPR is pleasant to work with. If you read please let me know by writing "I love my furry friend 💙" in the comment section. Thank you and feel free to write any suggestion on Vet VCPR😊 Its Yared, your እጩ የእንስሳት ሐኪም @Campus_Voice_2016
ታትሟል ኖቬም 10
How do you communicate with a veterinarian when you come as a client? One of the sensitive topics in animal treatment is the interaction between a client and a veterinarian. There is a lot of frustration heard from a vet about their clients and, of course, a lot of dissatisfaction and accusations from clients about the way a vet treats their furry friends. There are a lot of reasons for this and some are right and some come from misunderstanding the right responsibility of both the client and the vet in charge. The basic thing we have to consider when we are talking about animal treatment is, we both (Client and Vet) are responsible for the health and suffering of animals. It is the collaboration of us that makes the animal healthier and less suffering. We have to be compassionate toward them and give the best life for them as much as we can, but the journey is not easy peasy, there are a lot of mistakes we do with good intention or carelessness. The purpose of this essay is to give a glimpse of what we should know while we are dealing with a veterinarian as a client. I will try to address the right of the client and the responsibilities of a vet during treatment. ⚠️ This is not a must-follow rule, it is a reflection from a last-year DVM student, who read a few articles and had the chance to deal with different clients while he is doing his academic journey at AAU CVMA. Please feel free to correct or give a suggestion if you have any doubt on the essay. There are legal regulations that are "Must do" while treating animals that are established by a national level and also professional ethical codes a veterinarian has to do as an ethical professional. Before any treatment is started there must be a Veterinary-Client-Patient Relationship (VCPR) established before a vet can diagnose, treat, or prescribe medication. VCPR requires the veterinarian as a final medical decider, the client's agreement and consent to follow the vet's instruction and the presence and enough knowledge of the vet about the patient's condition. In this relationship you have the following right as a client: · Ask for a quotation and receive clear answers · Receive a clear statement for the cost of the procedure (if the case is not an emergency) · Provide informed consent before treatment · Have your privacy respected (there are some conditions that need reporting) · Expect a professional standard of care for your animal · Access your animal's medical record This right of yours are the responsibilities of a veterinarian in charge; he has the professional, ethical, and legal responsibility to provide a proper standard of care, maintain a safe environment and make medical judgment based on their expertise. Asking for your right is good, differentiating right with collaboration is important. It is always the responsibility of a vet, for a final medical judgment, while informed clients are valuable in treating furry friends, challenging a professional with internet research is overstepping the procedure. It makes the veterinarian spend valuable time debunking misunderstandings instead of discussing a valid treatment plan. You have to know that a veterinarian spent 6 years in vet school to attain the capability of treating and has a lot of consideration before the decision is made. It is better to not establish the VCPR if you have doubt on the skill of the vet than interrupting treatment. There are also some clients that refuse the standard of care and demand alternatives. The vet can't ethically agree to a plan that they know will not work and will allow the animal to suffer. When it comes to euthanasia, there are clients that think they can order a vet to euthanize their pet if they want to do so. But vets have the oath to work for the benefit of animals, and can't just euthanize animals without a valid reason.
ታትሟል ኖቬም 10
ታትሟል ኖቬም 5
!
ታትሟል ኖቬም 4
Being a veterinarian is like playing different musical instruments to create one beautiful symphony. Your day might start with treating a dog that hasn't eaten for days, leaving it dehydrated and weak. You must take a history from the client, asking what the dog usually eats and other details that will aid your diagnosis. The dog may be friendly or aggressive—unfortunately, cooperative pet handling is not yet common in our country. After establishing the best treatment protocol for the dog, you then move on to a herd of sheep showing respiratory signs. The owner may not tell you the truth about having tried medication at home, or he might try to tell you what to prescribe as if he were the veterinarian. You have to be smart enough to earn his trust, convincing him to believe in you while also asking for the specific details he is worried about. You take vitals and form a tentative diagnosis by considering the season, the topography of the farmer's village, and other aspects that could have caused the disease, all of which help you rule out your differential diagnoses. While you are doing this, an older woman waits for you to treat her one and only cow—the animal that determines her livelihood, acting as her pension. You have to understand each and every species and know the best treatment protocol for the diseases you encounter. I always wonder at how beautiful and difficult this work is simultaneously. When I follow my mentors in our hospital as they treat all these different animals, it feels as though they know how to play the piano and the guitar, and can also sit in the drummer's chair when needed. I am constantly amazed by the work of veterinarians and feel proud to be part of this amazing profession. Being an externship student has given me the opportunity to see what the life of a general practitioner in veterinary medicine truly looks like, and for that, I am very glad. It's Yared, your እጩ የእንስሳት ሐኪም! @campus_Voice_2016